ዚምባብዌ የምዕራባውያንን ማዕቀብ የሚቃወም ድጋፍ እያሰባሰበች ነው
በመቶዎች የሚቆጠሩ የዚምባብዌ ዜጎች ለሀገራቸው ኢኮኖሚያዊ ችግሮች ተጠያቂ የሚያደርጉትን ምዕራባውያን የጣሉባቸውን ማዕቀቦች ተቃውመው የተቃውሞ ሰልፍ አካሂደዋል። እነዚህ ከሀያ አመታት በላይ ያስቆጠሩ ማዕቀቦች የተጣሉት፣ የቀድሞ ፕሬዝዳንት ሮበርት ሙጋቤ በስልጣን በነበሩት ወቅት አካሂደዋል ተብለው በተከሰሱበት የምርጫ ማጭበርበሮች እና የመብት ጥሰቶች ምክንያት ነው።አሜሪካ እና እንግሊዝ ግን ማዕቀቦቹ ዚምባብዌ አሁን ላለችበት ችግር መንስኤ አይደሉም የሚል አቋም ያራምዳሉ።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ጁላይ 26, 2024
የኢትዮጵያውያኑ ባህላዊ ማዕድ እና አብሮነት ታዛ - በሚልዋኪ
-
ጁላይ 26, 2024
የፕሬዝደንት ጆ ባይደን ንግግር
-
ጁላይ 23, 2024
አምስት ሚሊዮን ኢትዮጵያውያንን በኮዲንግ ሞያ የማብቃት መርሐ ግብር ይፋ ኾነ
-
ጁላይ 22, 2024
የነዋሪዎች አስተያየት በፕሬዝደንት ባይደን ውሳኔ ላይ
-
ጁላይ 18, 2024
ጄ. ዲ. ቫንስ “አሜሪካ ትቅደም” መሪ ቃላቸው እንደሆነ አስታወቁ