ዚምባብዌ የምዕራባውያንን ማዕቀብ የሚቃወም ድጋፍ እያሰባሰበች ነው
በመቶዎች የሚቆጠሩ የዚምባብዌ ዜጎች ለሀገራቸው ኢኮኖሚያዊ ችግሮች ተጠያቂ የሚያደርጉትን ምዕራባውያን የጣሉባቸውን ማዕቀቦች ተቃውመው የተቃውሞ ሰልፍ አካሂደዋል። እነዚህ ከሀያ አመታት በላይ ያስቆጠሩ ማዕቀቦች የተጣሉት፣ የቀድሞ ፕሬዝዳንት ሮበርት ሙጋቤ በስልጣን በነበሩት ወቅት አካሂደዋል ተብለው በተከሰሱበት የምርጫ ማጭበርበሮች እና የመብት ጥሰቶች ምክንያት ነው።አሜሪካ እና እንግሊዝ ግን ማዕቀቦቹ ዚምባብዌ አሁን ላለችበት ችግር መንስኤ አይደሉም የሚል አቋም ያራምዳሉ።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ሴፕቴምበር 26, 2023
በኦሮሚያ ክልል ከጸጥታ ችግር ባላነሰ የተጋነኑ ዘገባዎች ቱሪስቶችን እያራቁ እንደኾነ ተጠቆመ
-
ሴፕቴምበር 26, 2023
የሐረርን ውኃ ጥም እና የተማሪዎች ችግር ለመቁረጥ የተወላጆች ማኅበሩ እየተንቀሳቀሰ ነው
-
ሴፕቴምበር 26, 2023
ከኢትዮጵያ ቡና የውጭ ንግድ ገቢ ብዙም ተጠቃሚ እንዳልኾኑ አርሶ አደሮች ተናገሩ
-
ሴፕቴምበር 26, 2023
በናይጄሪያ የተጠለፉ ተማሪዎችን ለማስለቀቅ ፕሬዚዳንቱ ትዕዛዝ አስተላለፉ
-
ሴፕቴምበር 26, 2023
የሪፐብሊካን ፓርቲ ፕሬዚዳንታዊ ዕጩዎች ነገ በሬገን ቤተ መጻሕፍት ክርክር ያደርጋሉ
-
ሴፕቴምበር 26, 2023
በትግራይ ክልል በጦርነት ሕይወታቸው ያለፉ የቀድሞ ተዋጊዎች ቤተሰቦች መርዶ እየተቀመጡ ነው