ዚምባብዌ የምዕራባውያንን ማዕቀብ የሚቃወም ድጋፍ እያሰባሰበች ነው
በመቶዎች የሚቆጠሩ የዚምባብዌ ዜጎች ለሀገራቸው ኢኮኖሚያዊ ችግሮች ተጠያቂ የሚያደርጉትን ምዕራባውያን የጣሉባቸውን ማዕቀቦች ተቃውመው የተቃውሞ ሰልፍ አካሂደዋል። እነዚህ ከሀያ አመታት በላይ ያስቆጠሩ ማዕቀቦች የተጣሉት፣ የቀድሞ ፕሬዝዳንት ሮበርት ሙጋቤ በስልጣን በነበሩት ወቅት አካሂደዋል ተብለው በተከሰሱበት የምርጫ ማጭበርበሮች እና የመብት ጥሰቶች ምክንያት ነው።አሜሪካ እና እንግሊዝ ግን ማዕቀቦቹ ዚምባብዌ አሁን ላለችበት ችግር መንስኤ አይደሉም የሚል አቋም ያራምዳሉ።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ማርች 14, 2025
በአፍሪካ የኅይል አቅርቦት ላይ ያተኮረውና በዋሽንግተን ዲሲ የተካሔደው ጉባኤ
-
ማርች 14, 2025
የኢትዮጵያውያት ሴቶች ጥያቄ ምንድን ነው? - የአድማጭ ተመልካቾች አስተያየት
-
ማርች 13, 2025
አርቲስት አንዱዓለም ጎሣ ተጨማሪ 13 ቀናትን በእስር እንዲቆይ ፍርድ ቤት ፈቀደ
-
ማርች 13, 2025
ሩሲያ የተቆጣጠረቻቸውን የዩክሬን ግዛቶች እንደያዘች መቀጠል ትሻለች