አገር አቋራጭ አሽከርካሪዎች እየታገቱ እስከ 700 ሺህ ብር ይጠየቃሉ
በፀጥታ ችግር ምክንያት አገር አቋራጭ አሽከርካሪዎች ላይ የሚደርሰው ጥቃት መባባሱን አሽከርካሪዎች ገለፁ። በዚህ አመት ብቻ እስከ 40 የሚደርሱ የጭነት መኪና ሹፌሮች ህይወት ማለፉን ገልፀው በየጊዜው እየታገቱ ቤተሰቦቻቸው እስከ 700 ሺህ ብር የሚጠየቁ መሆኑን አስረድተዋል። በአሽከርካሪዎች ደህንነት ችግር ዙሪያ መረጃ እንደደረሰው ያስታወቀው የትራንስፖርት እና ሎጂስቲክ ሚኒስቴር በበኩሉ ከፌደራል ፖሊስ ጋር በመሆን ዘረፋና ግድያዎቹን ለማስቀረት እየሰራ መሆኑን አስታውቋል።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ኖቬምበር 29, 2023
የዋይት ኃውስ የገና ዛፍን ያስጌጡት በጎ ፍቃደኞች
-
ኖቬምበር 29, 2023
ፍትሕ ሚኒስቴር በዐማራ ክልል የታሰሩ የትግራይ ተወላጆችን እንዲያስፈታ ተጠየቀ
-
ኖቬምበር 29, 2023
በማዳበርያ እጥረት እና በዝናም መብዛት ምርታቸው እንዳሽቆለቆለ አርሶ አደሮች ተናገሩ
-
ኖቬምበር 29, 2023
በቁንጅና ውድድር የአንጎል ካንሰርን እየታገለች ተስፋዋን ያደመቀችው ራይሞክ ቃለ ኣብ
-
ኖቬምበር 29, 2023
የሱዳን ሴቶች በጦርነቱ የደረሰባቸውን ስቃይ ይገልጻሉ
-
ኖቬምበር 29, 2023
ለወራት የታጎለው የደመወዝ ክፍያ እንደተጀመረላቸው የሐዲያ ዞን መምህራን ገለጹ