አገር አቋራጭ አሽከርካሪዎች እየታገቱ እስከ 700 ሺህ ብር ይጠየቃሉ
በፀጥታ ችግር ምክንያት አገር አቋራጭ አሽከርካሪዎች ላይ የሚደርሰው ጥቃት መባባሱን አሽከርካሪዎች ገለፁ። በዚህ አመት ብቻ እስከ 40 የሚደርሱ የጭነት መኪና ሹፌሮች ህይወት ማለፉን ገልፀው በየጊዜው እየታገቱ ቤተሰቦቻቸው እስከ 700 ሺህ ብር የሚጠየቁ መሆኑን አስረድተዋል። በአሽከርካሪዎች ደህንነት ችግር ዙሪያ መረጃ እንደደረሰው ያስታወቀው የትራንስፖርት እና ሎጂስቲክ ሚኒስቴር በበኩሉ ከፌደራል ፖሊስ ጋር በመሆን ዘረፋና ግድያዎቹን ለማስቀረት እየሰራ መሆኑን አስታውቋል።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ፌብሩወሪ 09, 2025
አይ.ኤም ኤፍ እስከ አኹን ወደ1.5 ቢሊዮን ዶላር ለኢትዮጵያ መልቀቁን ኃላፊዋ ገለጹ
-
ፌብሩወሪ 08, 2025
የፖለቲካ ምርጫ እና ጭንቀት
-
ፌብሩወሪ 06, 2025
ያለ ዕድሜ ጋብቻና የሴት ልጅ ግርዛትን ለማስቆም ያስችላሉ የተባሉ ሰነዶች ይፋ ሆኑ
-
ፌብሩወሪ 06, 2025
የሃይማኖት ተቋማት መሪዎች የፀሎት እና የሰላም ጥሪ አቀረቡ
-
ፌብሩወሪ 05, 2025
በካልፎርኒያው ቃጠሎ ጉዳይ የኤዲሰን የኤሌክትሪክ አከፋፋይ ኩባንያ ተከሰሰ