አገር አቋራጭ አሽከርካሪዎች እየታገቱ እስከ 700 ሺህ ብር ይጠየቃሉ
በፀጥታ ችግር ምክንያት አገር አቋራጭ አሽከርካሪዎች ላይ የሚደርሰው ጥቃት መባባሱን አሽከርካሪዎች ገለፁ። በዚህ አመት ብቻ እስከ 40 የሚደርሱ የጭነት መኪና ሹፌሮች ህይወት ማለፉን ገልፀው በየጊዜው እየታገቱ ቤተሰቦቻቸው እስከ 700 ሺህ ብር የሚጠየቁ መሆኑን አስረድተዋል። በአሽከርካሪዎች ደህንነት ችግር ዙሪያ መረጃ እንደደረሰው ያስታወቀው የትራንስፖርት እና ሎጂስቲክ ሚኒስቴር በበኩሉ ከፌደራል ፖሊስ ጋር በመሆን ዘረፋና ግድያዎቹን ለማስቀረት እየሰራ መሆኑን አስታውቋል።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ጁን 03, 2023
ባንተኛስ?!
-
ጁን 02, 2023
በመስጂዶች ማፍረስ በቀጠለው ተቃውሞ የሦስት ሰዎች ሕይወት ማለፉ ተገለጸ
-
ጁን 02, 2023
የዕውቀት አሸጋጋሪው - “ቤማንዳ” የምስጋና ምሽት
-
ጁን 02, 2023
በካሜሩን ባህላዊ መሪው ከ18 ወራት እገታ በኋላ ተለቀቁ
-
ጁን 02, 2023
የ“ሲድ ኢትዮጵያ”- የዘንድሮ ተሸላሚ ብርቱ ኢትዮጵያውያን