ኩረጃ እና የፈተና ስርቆትን ለመከላከል በሚል ለመጀመሪያ ግዜ በከፍተኛ የትምህርት ተቋማት በተሰጠው የ12ኛ ክፍል ብሄራዊ መልቀቂያ ፈተና በአንዳንድ ከፍተኛ ተቋማት ህይወትን ያጠፋ ግጭት፣ ብዙዎችን ለጉዳት የዳረገ አደጋ እንዲሁም ከ12ሺህ በላይ ተማሪዎች አንፈተንም ብለው መውጣታቸው የተዘገበ ሲሆን፣ በአዲስ አበባ ደግሞ ስርቆት እና የምግብ እጥረት የመሳሰሉ ችግሮች እንደነበሩ ተማሪዎች ይገልፃሉ። ስመኝሽ የቆየ ከአዲስ አበባ ተፈታኞች መካከል የዳይመንድ አካዳሚ ተማሪ የሆነችውን መና ወንድወሰንን አንጋግራ አጠቃላይ ሂደቱ ምን ይመስል እንደነበር ታስቀኘናለች።
በአዲሱ የብሄራዊ መልቀቂያ ፈተና አሰጣጥ ዙሪያ ተማሪዎች ምን ይላሉ?
ኩረጃና ፈተና ስርቆትን ለመከላከል ለመጀመሪያ ግዜ በዩንቨርስቲዎች በተሰጠው የ12ኛ ክፍል ብሄራዊ መልቀቂያ ፈተና በአንዳንድ ዩንቨርስቲዎች ህይወት ያጠፋ ግጭት፣ ለጉዳት የዳረገ አደጋ እና ፈተና ረግጦ የመውጣት ችግር መድረሱ ተዘግቧል። በአዲስ አበባ ደግሞ ስርቆት እና ምግብ እጥረት የመሳሰሉ ችግሮች አጋጥመዋል። ስመኝሽ የቆየ ከአዲስ አበባ ተፈታኞች መካከል የዳይመንድ አካዳሚ ተማሪ የሆነችውን መና ወንድወሰንን አንጋግራ አጠቃላይ ሂደቱ ምን ይመስል እንደነበር ታስቀኘናለች።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ጁላይ 26, 2024
የኢትዮጵያውያኑ ባህላዊ ማዕድ እና አብሮነት ታዛ - በሚልዋኪ
-
ጁላይ 26, 2024
የፕሬዝደንት ጆ ባይደን ንግግር
-
ጁላይ 23, 2024
አምስት ሚሊዮን ኢትዮጵያውያንን በኮዲንግ ሞያ የማብቃት መርሐ ግብር ይፋ ኾነ
-
ጁላይ 22, 2024
የነዋሪዎች አስተያየት በፕሬዝደንት ባይደን ውሳኔ ላይ
-
ጁላይ 18, 2024
ጄ. ዲ. ቫንስ “አሜሪካ ትቅደም” መሪ ቃላቸው እንደሆነ አስታወቁ