ኩረጃ እና የፈተና ስርቆትን ለመከላከል በሚል ለመጀመሪያ ግዜ በከፍተኛ የትምህርት ተቋማት በተሰጠው የ12ኛ ክፍል ብሄራዊ መልቀቂያ ፈተና በአንዳንድ ከፍተኛ ተቋማት ህይወትን ያጠፋ ግጭት፣ ብዙዎችን ለጉዳት የዳረገ አደጋ እንዲሁም ከ12ሺህ በላይ ተማሪዎች አንፈተንም ብለው መውጣታቸው የተዘገበ ሲሆን፣ በአዲስ አበባ ደግሞ ስርቆት እና የምግብ እጥረት የመሳሰሉ ችግሮች እንደነበሩ ተማሪዎች ይገልፃሉ። ስመኝሽ የቆየ ከአዲስ አበባ ተፈታኞች መካከል የዳይመንድ አካዳሚ ተማሪ የሆነችውን መና ወንድወሰንን አንጋግራ አጠቃላይ ሂደቱ ምን ይመስል እንደነበር ታስቀኘናለች።
በአዲሱ የብሄራዊ መልቀቂያ ፈተና አሰጣጥ ዙሪያ ተማሪዎች ምን ይላሉ?
ኩረጃና ፈተና ስርቆትን ለመከላከል ለመጀመሪያ ግዜ በዩንቨርስቲዎች በተሰጠው የ12ኛ ክፍል ብሄራዊ መልቀቂያ ፈተና በአንዳንድ ዩንቨርስቲዎች ህይወት ያጠፋ ግጭት፣ ለጉዳት የዳረገ አደጋ እና ፈተና ረግጦ የመውጣት ችግር መድረሱ ተዘግቧል። በአዲስ አበባ ደግሞ ስርቆት እና ምግብ እጥረት የመሳሰሉ ችግሮች አጋጥመዋል። ስመኝሽ የቆየ ከአዲስ አበባ ተፈታኞች መካከል የዳይመንድ አካዳሚ ተማሪ የሆነችውን መና ወንድወሰንን አንጋግራ አጠቃላይ ሂደቱ ምን ይመስል እንደነበር ታስቀኘናለች።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ሴፕቴምበር 27, 2023
በኒውዮርክ የሆቴል መኝታ ቤቶች ዋጋ ሊጨመር ነው
-
ሴፕቴምበር 27, 2023
በዩናይትድ ስቴትስ በበጀት አጽድቆት መጓተት የመንግሥት መዘጋት ምንድን ነው?
-
ሴፕቴምበር 27, 2023
በሰሜን ጎንደር ጃን አሞራ ወረዳ በድርቅ በተባባሰው ረኀብ 32 ሰዎች እንደሞቱ ተገለጸ
-
ሴፕቴምበር 27, 2023
በጋሞ ዞን አርባ ምንጭ ዙርያ ወረዳ ሻራ ቀበሌ የዘፈቀደ እስር እንደቀጠለ ተገለጸ
-
ሴፕቴምበር 27, 2023
የሞሮኮ የመሬት መንቀጥቀጥ ያራደው የአትላስ ተራሮች ጫፍ ቱሪዝም ዕጣ ፈንታ