ኩረጃ እና የፈተና ስርቆትን ለመከላከል በሚል ለመጀመሪያ ግዜ በከፍተኛ የትምህርት ተቋማት በተሰጠው የ12ኛ ክፍል ብሄራዊ መልቀቂያ ፈተና በአንዳንድ ከፍተኛ ተቋማት ህይወትን ያጠፋ ግጭት፣ ብዙዎችን ለጉዳት የዳረገ አደጋ እንዲሁም ከ12ሺህ በላይ ተማሪዎች አንፈተንም ብለው መውጣታቸው የተዘገበ ሲሆን፣ በአዲስ አበባ ደግሞ ስርቆት እና የምግብ እጥረት የመሳሰሉ ችግሮች እንደነበሩ ተማሪዎች ይገልፃሉ። ስመኝሽ የቆየ ከአዲስ አበባ ተፈታኞች መካከል የዳይመንድ አካዳሚ ተማሪ የሆነችውን መና ወንድወሰንን አንጋግራ አጠቃላይ ሂደቱ ምን ይመስል እንደነበር ታስቀኘናለች።
በአዲሱ የብሄራዊ መልቀቂያ ፈተና አሰጣጥ ዙሪያ ተማሪዎች ምን ይላሉ?
ኩረጃና ፈተና ስርቆትን ለመከላከል ለመጀመሪያ ግዜ በዩንቨርስቲዎች በተሰጠው የ12ኛ ክፍል ብሄራዊ መልቀቂያ ፈተና በአንዳንድ ዩንቨርስቲዎች ህይወት ያጠፋ ግጭት፣ ለጉዳት የዳረገ አደጋ እና ፈተና ረግጦ የመውጣት ችግር መድረሱ ተዘግቧል። በአዲስ አበባ ደግሞ ስርቆት እና ምግብ እጥረት የመሳሰሉ ችግሮች አጋጥመዋል። ስመኝሽ የቆየ ከአዲስ አበባ ተፈታኞች መካከል የዳይመንድ አካዳሚ ተማሪ የሆነችውን መና ወንድወሰንን አንጋግራ አጠቃላይ ሂደቱ ምን ይመስል እንደነበር ታስቀኘናለች።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ማርች 23, 2023
የህወሓት ከሽብር መዝገብ መፋቅና ፓርላማው
-
ማርች 23, 2023
ድርቅ በሴቶች ላይ የሚያደርሰው ጉዳት
-
ማርች 23, 2023
ድርቅ ትምህርት አደናቀፈ
-
ማርች 23, 2023
ደብረ ብርሃን የሰፈሩ ተፈናቃዮች እያማረሩ ነው
-
ማርች 23, 2023
የአቶ ጌታቸው ረዳ ሹመትና የክልሉ ፓርቲዎች
-
ማርች 22, 2023
በኢትዮጵያ የተጀመረው ምርመራ መቀጠል እንዳለበት ተመድ ገለፀ