በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በጦርነቱ በአማራ ክልል ስለደረሰው ውድመት የሚተርክ መጽሐፍ


በጦርነቱ በአማራ ክልል ስለደረሰው ውድመት የሚተርክ መጽሐፍ
please wait

No media source currently available

0:00 0:06:15 0:00

በጦርነቱ በአማራ ክልል ስለደረሰው ውድመት የሚተርክ መጽሐፍ

ከሰሜኑ የሀገሪቱ ጦርነት ጋር በተያያዘ የደረሱ ሰብዓዊ እና ቁሳዊ ጉዳቶች በሠነድ መዘጋጀት ለመልሶ ግንባታ እንቅስቃሴዎች አስተዋጽኦ እንደሚያደርግ እና መምሪያም ሊሆን እንደሚችል ምሁራን ተናገሩ።

ባለፉት ሁለት ዓመታት በተካሄደው የሰሜን ኢትዮጵያ ጦርነት ወቅት በአማራ ክልል የደረሰውን ሰብዓዊና ቁሳዊ ጉዳት የሚያትት የመጽሐፍ በአማራ ክልል ዩኒቨርስቲዎች ፎረም አዘጋጅነት ታትሞ ተመርቋል።

የመጽሐፉ አንዱ ዓላማም ተመሳሳይነት ጉዳቶች እንዳይደርሱ መከላከል እንደሆነ ተገልጿል።

[ሙሉውን ዘገባ ከተያያዘው ፋይል ያገኛሉ]

XS
SM
MD
LG