በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የ12ኛ ክፍል ፈተና በዩኒቨርሲቲዎች መሰጠቱ ኩረጃን ለመከላከል ትምህርት ሰጥቷል


የ12ኛ ክፍል ፈተና በዩኒቨርሲቲዎች መሰጠቱ ኩረጃን ለመከላከል ትምህርት ሰጥቷል
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:39 0:00

የ12ኛ ክፍል ፈተና በዩኒቨርሲቲዎች መሰጠቱ ኩረጃን ለመከላከል ትምህርት ሰጥቷል

የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና በዩኒቨርሲቲዎች ቅጥር ግቢ መሰጠቱ የፈተና ስርቆትንና ኩረጃን ለመከላከል የሚያስችል ትምህርትና ልምድ እንዳገኘበት ትምህርት ሚኒስቴር ገለፀ፡፡

የተቋሙ የኮሚኒኬሽንና የህዝብ ግንኙነት ስራ አስፈፃሚ አመለወርቅ እዝቅኤል ከአሜሪካ ድምፅ ጋር ባደረጉት ቃለ ምልልስ በፈተናው ሂደት ከታዩት ጥንካሬዎች እና ክፍተቶች ትልቅ ትምህርትና ልምድ አግኝተናል ብለዋል፡፡

የአሜሪካ ድምፅ ያነጋገራቸው አንዳንድ ወላጆችና ተማሪዎችም ፈተናው በዩኒቨርሲቲዎች በመሰጠቱ ደስተኞች መሆናቸውን ገልፀዋል።

[ሙሉውን ዘገባ ከተያያዘው ፋይል ያገኛሉ]

XS
SM
MD
LG