በየዓመቱ በኢትዮጵያዊያን ብሎም በአፍሪካዊያን ህይወት ውስጥ መልካም አሻራ ያኖሩ ባለሙያዎችን የሚሸልመው "ኢምፓክት" አዋርድ ከሰሞኑ ተካሄዷል። በዚህ የእውቅና እና ሽልማት ስነስርዓት ላይ የኢትዮጵያ አምባሳደር ፣የዩናይትድ ስቴትስ የተለያዩ ከተሞች ባለሥልጣናት፣ የኪነጥበብ ሰዎች እና አትሌቶች ተገኝተዋል።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ጁላይ 26, 2024
የኢትዮጵያውያኑ ባህላዊ ማዕድ እና አብሮነት ታዛ - በሚልዋኪ
-
ጁላይ 26, 2024
የፕሬዝደንት ጆ ባይደን ንግግር
-
ጁላይ 23, 2024
አምስት ሚሊዮን ኢትዮጵያውያንን በኮዲንግ ሞያ የማብቃት መርሐ ግብር ይፋ ኾነ
-
ጁላይ 22, 2024
የነዋሪዎች አስተያየት በፕሬዝደንት ባይደን ውሳኔ ላይ
-
ጁላይ 18, 2024
ጄ. ዲ. ቫንስ “አሜሪካ ትቅደም” መሪ ቃላቸው እንደሆነ አስታወቁ