በየዓመቱ በኢትዮጵያዊያን ብሎም በአፍሪካዊያን ህይወት ውስጥ መልካም አሻራ ያኖሩ ባለሙያዎችን የሚሸልመው "ኢምፓክት" አዋርድ ከሰሞኑ ተካሄዷል። በዚህ የእውቅና እና ሽልማት ስነስርዓት ላይ የኢትዮጵያ አምባሳደር ፣የዩናይትድ ስቴትስ የተለያዩ ከተሞች ባለሥልጣናት፣ የኪነጥበብ ሰዎች እና አትሌቶች ተገኝተዋል።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ሴፕቴምበር 29, 2023
በዩናይትድ ስቴትስ የአፍሪካ ዳያስፖራ አማካሪዋ ለአህጉሪቱ ያላቸውን ትኩረት ይናገራሉ
-
ሴፕቴምበር 29, 2023
ፕሬዚዳንት ባይደንን ለመክሰስ የመጀመሪያው የይፋ ምስክርነት ተሰማ
-
ሴፕቴምበር 29, 2023
የትዕግሥት አሰፋ የማራቶን ክብረ ወሰን “ከዘንድሮ ውጤቶች ሁሉ ታላቁ ነው” ሲል ፌዴሬሽኑ ገለጸ
-
ሴፕቴምበር 29, 2023
ጆ ባይደን በትራምፕ ላይ የሚሰነዝሩትን ትችት አጠናክረው ቀጥለዋል
-
ሴፕቴምበር 29, 2023
የጋቦን ወታደራዊ አመራር ለለውጥ ግፊት የሚያደርጉ ጋቦናውያን እንዲታገሡ ጠየቀ
-
ሴፕቴምበር 29, 2023
መንግሥት ለትግራይ ክልል ተፈናቃዮች አስቸኳይ የምግብ ርዳታ መላክ እንደ ጀመረ ተገለጸ