በየዓመቱ በኢትዮጵያዊያን ብሎም በአፍሪካዊያን ህይወት ውስጥ መልካም አሻራ ያኖሩ ባለሙያዎችን የሚሸልመው "ኢምፓክት" አዋርድ ከሰሞኑ ተካሄዷል። በዚህ የእውቅና እና ሽልማት ስነስርዓት ላይ የኢትዮጵያ አምባሳደር ፣የዩናይትድ ስቴትስ የተለያዩ ከተሞች ባለሥልጣናት፣ የኪነጥበብ ሰዎች እና አትሌቶች ተገኝተዋል።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ማርች 31, 2023
የእማሆይ ጽጌ ማሪያም ገብሩ ሥርዐተ ቀብር ተፈፀመ
-
ማርች 31, 2023
ስደተኞችንና ነዋሪዎችን ያስተሳሰረው የጋምቤላ የውኃ ፕሮጀክት
-
ማርች 31, 2023
የነርሶች ሞያዊ ተግዳሮቶች እና መፍትሔያቸው
-
ማርች 30, 2023
የነቀምት ብልጽግና ፓርቲ ጽ/ቤት ሓላፊ ባልታወቁ ሰዎች መገደላቸው ተገለጸ
-
ማርች 30, 2023
አበርገሌ ወረዳ በመከላከያ ቁጥጥር ሥር መዋሉን አስተዳደሩ አስታወቀ