በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ስለ ዘንድሮው የብሄራዊ ፈተና ፈተናዎች የተሰጡ አስተያየቶች


ስለ ዘንድሮው የብሄራዊ ፈተና ፈተናዎች የተሰጡ አስተያየቶች
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:36 0:00

ቀጣይ ዙር የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ተፈታኞች ራሳቸውን ከአሉባልታ በማቀብ በፈተናቸው ላይ ብቻ ትኩረት ሊያደርጉ ይገባል ሲሉ የመጀመሪያው ዙር ተፈታኞች መልዕክት አስተላልፈዋል።

በባህር ዳር ከተማ አስተያየታቸውን ለአሜሪካ ድምፅ የሰጡ የመጀመሪያው ዙር ተፈታኞች፣ በርካታ ተማሪዎች ፈተናውን ያቋረጡት በዋናነት ባልተረጋገጡ የአሉባልታ መረጃዎች ነው ብለዋል፡፡

በመጀመሪያው ዙር ከተፈተኑ የማኅበራዊ ሳይንስ ተፈታኞች መካከል ከ12 ሺህ በላይ የሚሆኑት ፈተናውን ማቋረጣቸውን የትምህርት ሚኒስቴር መግለጹ ይታወሳል፤ የተፈጥሮ ሳይንስ ተማሪዎች ደግሞ ከጥቅምት 8 ጀምሮ ለፈተና ይቀመጣሉ፡፡

[ሙሉውን ዘገባ ከተያያዘው ፋይል ያገኛሉ]

XS
SM
MD
LG