በሊባኖስ በሚገኙ የቤት ሰራተኞች ላይ የሚደርስ ጾታዊ ጥቃትን የተመለከተ ጥናት ይፋ ተደረገ
በሊባኖስ በሚገኙ በቤት ሰራተኝነት በሚያገለግሉ ሴቶች ላይ ይፈጸማል የተባለን ጾታዊ ጥቃትና ትንኮሳን የተመለከተ ጥናት ከሰሞኑ ይፋ ተደርጓል። አስር ወራትን የፈጀው ጥናት በሀገሪቱ የህግ ከለላ ያጡ ሰራተኞች እየደረሰባቸው ያለውን ጾታዊ ጥቃት ስፋት እና ለመፍትሄነት መተግበር ያለባቸውን እርምጃዎች አመላክቷል። ጥናቱን ከሊባኖስ አሜሪካ ዩኒቨርሰቲ ባልደረባ ጋር በትብብር ያደረገው "እኛ ለእኛ" የተባለው የስደት ማህበር ዋና ስራ አስኪያጅ ባንቺ ይመርን አነጋግረናል።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ሴፕቴምበር 21, 2023
በተመድ የጸጥታው ምክር ቤት የመቀራረብ ፍላጎት አልታየም
-
ሴፕቴምበር 21, 2023
በጋምቤላ ከ61 ሺሕ በላይ ነዋሪዎች በጎርፍ እንደተፈናቀሉና እንደተጎዱ ክልሉ ገለጸ
-
ሴፕቴምበር 21, 2023
በዐማራ ክልል በተስፋፋው ግጭት የንግድ እንቅስቃሴ እንደተዳከመ ነጋዴዎች ገለጹ
-
ሴፕቴምበር 21, 2023
ለአቀረቡት ቅሬታ ምላሽ ያላገኙ ሠራተኞች “ጎዳና ላይ መውጣታችን ነው” ሲሉ አማረሩ
-
ሴፕቴምበር 21, 2023
በጋምቤላ ክልል ከ30 በላይ ስደተኞች በረኀብ እና በደረሰባቸው ጥቃት እንደሞቱ ተገለጸ
-
ሴፕቴምበር 20, 2023
የሎስ አንጀለስ ባለሥልጣናት ቤት አልባ ሰዎችን በሆቴሎች ለማሳረፍ አቅደዋል