በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በሊባኖስ በሚገኙ የቤት ሰራተኞች ላይ የሚደርስ ጾታዊ ጥቃትን የተመለከተ ጥናት ይፋ ተደረገ


በሊባኖስ በሚገኙ የቤት ሰራተኞች ላይ የሚደርስ ጾታዊ ጥቃትን የተመለከተ ጥናት ይፋ ተደረገ
please wait

No media source currently available

0:00 0:09:06 0:00

በሊባኖስ በሚገኙ በቤት ሰራተኝነት በሚያገለግሉ ሴቶች ላይ ይፈጸማል የተባለን ጾታዊ ጥቃትና ትንኮሳን የተመለከተ ጥናት ከሰሞኑ ይፋ ተደርጓል። አስር ወራትን የፈጀው ጥናት በሀገሪቱ የህግ ከለላ ያጡ ሰራተኞች እየደረሰባቸው ያለውን ጾታዊ ጥቃት ስፋት እና ለመፍትሄነት መተግበር ያለባቸውን እርምጃዎች አመላክቷል። ጥናቱን ከሊባኖስ አሜሪካ ዩኒቨርሰቲ ባልደረባ ጋር በትብብር ያደረገው "እኛ ለእኛ" የተባለው የስደት ማህበር ዋና ስራ አስኪያጅ ባንቺ ይመርን አነጋግረናል።

XS
SM
MD
LG