በሊባኖስ በሚገኙ የቤት ሰራተኞች ላይ የሚደርስ ጾታዊ ጥቃትን የተመለከተ ጥናት ይፋ ተደረገ
በሊባኖስ በሚገኙ በቤት ሰራተኝነት በሚያገለግሉ ሴቶች ላይ ይፈጸማል የተባለን ጾታዊ ጥቃትና ትንኮሳን የተመለከተ ጥናት ከሰሞኑ ይፋ ተደርጓል። አስር ወራትን የፈጀው ጥናት በሀገሪቱ የህግ ከለላ ያጡ ሰራተኞች እየደረሰባቸው ያለውን ጾታዊ ጥቃት ስፋት እና ለመፍትሄነት መተግበር ያለባቸውን እርምጃዎች አመላክቷል። ጥናቱን ከሊባኖስ አሜሪካ ዩኒቨርሰቲ ባልደረባ ጋር በትብብር ያደረገው "እኛ ለእኛ" የተባለው የስደት ማህበር ዋና ስራ አስኪያጅ ባንቺ ይመርን አነጋግረናል።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ጁላይ 26, 2024
የኢትዮጵያውያኑ ባህላዊ ማዕድ እና አብሮነት ታዛ - በሚልዋኪ
-
ጁላይ 26, 2024
የፕሬዝደንት ጆ ባይደን ንግግር
-
ጁላይ 23, 2024
አምስት ሚሊዮን ኢትዮጵያውያንን በኮዲንግ ሞያ የማብቃት መርሐ ግብር ይፋ ኾነ
-
ጁላይ 22, 2024
የነዋሪዎች አስተያየት በፕሬዝደንት ባይደን ውሳኔ ላይ
-
ጁላይ 18, 2024
ጄ. ዲ. ቫንስ “አሜሪካ ትቅደም” መሪ ቃላቸው እንደሆነ አስታወቁ