በሊባኖስ በሚገኙ የቤት ሰራተኞች ላይ የሚደርስ ጾታዊ ጥቃትን የተመለከተ ጥናት ይፋ ተደረገ
በሊባኖስ በሚገኙ በቤት ሰራተኝነት በሚያገለግሉ ሴቶች ላይ ይፈጸማል የተባለን ጾታዊ ጥቃትና ትንኮሳን የተመለከተ ጥናት ከሰሞኑ ይፋ ተደርጓል። አስር ወራትን የፈጀው ጥናት በሀገሪቱ የህግ ከለላ ያጡ ሰራተኞች እየደረሰባቸው ያለውን ጾታዊ ጥቃት ስፋት እና ለመፍትሄነት መተግበር ያለባቸውን እርምጃዎች አመላክቷል። ጥናቱን ከሊባኖስ አሜሪካ ዩኒቨርሰቲ ባልደረባ ጋር በትብብር ያደረገው "እኛ ለእኛ" የተባለው የስደት ማህበር ዋና ስራ አስኪያጅ ባንቺ ይመርን አነጋግረናል።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ማርች 14, 2025
በአፍሪካ የኅይል አቅርቦት ላይ ያተኮረውና በዋሽንግተን ዲሲ የተካሔደው ጉባኤ
-
ማርች 14, 2025
የኢትዮጵያውያት ሴቶች ጥያቄ ምንድን ነው? - የአድማጭ ተመልካቾች አስተያየት
-
ማርች 13, 2025
አርቲስት አንዱዓለም ጎሣ ተጨማሪ 13 ቀናትን በእስር እንዲቆይ ፍርድ ቤት ፈቀደ
-
ማርች 13, 2025
ሩሲያ የተቆጣጠረቻቸውን የዩክሬን ግዛቶች እንደያዘች መቀጠል ትሻለች