በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

አቶ ዘመነ ካሴ ለሦስተኛ ጊዜ ፍ/ቤት ቀረቡ


አቶ ዘመነ ካሴ ለሦስተኛ ጊዜ ፍ/ቤት ቀረቡ
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:25 0:00

“የታጠቁ ቡድኖችን በህቡዕ ማደራጀትና ሁከትና ብጥብጥ ማነሳሳት የሚሉትን ጨምሮ ፖሊስ በተለያዩ ወንጀሎች ጠርጥሪያቸዋለሁ” ያላቸው አቶ ዘመነ ካሴ ዛሬ ለሦስተኛ ጊዜ ፍ/ቤት ቀርበዋል።

የባህር ዳርና አካባቢው ከፍተኛ ፍ/ቤት ዛሬ በዋለው ችሎት አቃቤ ህግ ክስ ለመመስረቻ የጠየቀውን የ15ቀን ጊዜ መፍቀዱን የአቶ ዘመነ ካሴ ጠበቃ አቶ በሙሉ ታደሰ ለአሜሪካ ድምፅ ተናግረዋል፡፡

[ሙሉውን ዘገባ ከተያያዘው ፋይል ያገኛሉ]

XS
SM
MD
LG