በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በቤኒሻንጉል ጉምዝ ሴቶች ትምህርታቸውን እንዳያቋርጡ ለማገዝ


በቤኒሻንጉል ጉምዝ ሴቶች ትምህርታቸውን እንዳያቋርጡ ለማገዝ
please wait

No media source currently available

0:00 0:08:21 0:00

በኢትዮጵያ የሴቶች ትምህርት ተሳትፎ አናሳ ከሆነባቸው አካባቢዎች አንዱ ቤኒሻንጉል ጉምዝ ክልል ሲሆን በተለይ ወደ ሁለተኛ ደረጃ እና ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት የሚገቡ ሴት ተማሪዎች ቁጥር እጅግ ዝቅተኛ ነው። ኩሶ ኢንተርናሽናል የተሰኘ ዓለም አቀፍ ተቋም ታዲያ ይህንን ለመቀየር እና ሴቶች በትምህርታቸው ትልቅ ደረጃ እንዲደርሱ ለማድረግ ትልቅ ጥረት እያደረገ ሲሆን ከ700 በላይ ለሚሆኑ የሁለተኛ ደረጃ ሴት ተማሪዎች ህይወት መቀየር ምክንያት ሆኗል።

XS
SM
MD
LG