በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የድሬዳዋ የትግራይ ተወላጆች ከአስተዳደሩ ኃላፊዎች ጋር ተወያዩ


የድሬዳዋ የትግራይ ተወላጆች ከአስተዳደሩ ኃላፊዎች ጋር ተወያዩ
please wait

No media source currently available

0:00 0:06:26 0:00

የድሬዳዋ የትግራይ ተወላጆች ከአስተዳደሩ ኃላፊዎች ጋር ተወያዩ

በድሬዳዋ የሚኖሩ የትግራይ ተወላጆች በወቅታዊ ጉዳዮች ላይ ከአስተዳደሩ አመራሮች ጋር ምክክር አደረጉ።

የአስተዳደሩ ብልጽግና ፓርቲ ባዘጋጀው መድረክ ላይ የተገኙ የትግራይ ተወላጆች በሰሜን ኢትዮጵያ እየተካሄደ ስላለው ጦርነት፣ የትግራይ ክልል ነዋሪዎች አሁን አሉባቸው ስላሏቸው ችግሮች፣ እንዲሁም በድሬዳዋ ነዋሪነታችን እያጋጠሙን ነው፤ ባሏቸው አዎንታዊ እና አሉታዊ ጉዳዮች አንስተው ከአስተዳደሩ ጋር ተወያይተዋል።

[ሙሉውን ዘገባ ከተያያዘው ፋይል ያገኛሉ]

XS
SM
MD
LG