በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የእሬቻ በዓል አዲስ አበባ ላይ ተከበረ


የእሬቻ በዓል አዲስ አበባ ላይ ተከበረ
please wait

No media source currently available

0:00 0:08:38 0:00

ዓመታዊው የእሬቻ በዓል ከተለያዩ የሀገሪቱ ክፍሎች የመጡ የኦሮሞ ብሔር ተወላጆች እና ሌሎች ኢትዮጵያውያን፣ እንዲሁም የጎረቤት አገራት እንግዶች በተገኙበት ዛሬ አዲስ አበባ ላይ በደማቅ ሥነ ሥርዓት ተከብሯል።

የተለያዩ የኢትዮጵያ ብሔር ብሔረሰቦች የየራሳቸውን የባህል ሙዚቃዎች አሳይተዋል፣ በባህላዊ አልባሳቶቻቸውም ደምቀው ታይተዋል።

የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ በሰጡት መግለጫ በሚሊዮኖች የሚቆጠሩ ሰዎች በበዓሉ ላይ ተሳትፈዋል ብለዋል።

[ሙሉውን ዘገባ ከተያያዘው ፋይል ያገኛሉ]

XS
SM
MD
LG