በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የጋምቤላው ግድያ የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን የምርመራ ውጤት


የጋምቤላው ግድያ የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን የምርመራ ውጤት
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:33 0:00

የጋምቤላው ግድያ የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን የምርመራ ውጤት

በጋምቤላ ክልል ባለፈው ሰኔ 7, 2014ዓም በተፈጠረው ሁከት 57 ሰላማዊ ሰዎች መገደላቸውን የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን አስታወቀ።

ሃምሳ ያህል ሰዎች ከፍርድ ውጭ በክልሉ ልዩ ሃይል፣ መደበኛ ፖሊስ እና ሚሊሻዎች መገደላቸውን በመረጃ ማረጋገጡን የገለፀው ኮሚሽን ሌሎች ሰባት ሰዎች ደግሞ በኦነግ ሸኔ ታጣቂዎች እና በጋምቤላ ነፃነት ግንባር መገደላቸውን አስረድቷል።

[ሙሉውን ዘገባ ከተያያዘው ፋይል ያገኛሉ]

XS
SM
MD
LG