በኦሮምያ ክልል ምዕራብ አርሲ ዞን በህገ ወጥ ይመረታል የተባለው አደንዛዥ ዕፅ አሁንም በአካባቢው ወጣቶችን ለአላስፈላጊ ሱሶች እና ወንጀሎች እየዳረጋቸው መሆኑን የዞኑ ሠራተኛ እና ማኅበራዊ ጉዳይ ቢሮ ገልፆአል። የምዕራብ አርሲ ዞን ፖሊስ እና የዞኑ ግብርና ፅህፈት ቤት በጉዳዩ ላይ ምላሽ ሰጥተዋል።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ጁን 01, 2023
በምዕራብ ትግራይ “ዘር ማጽዳት ተፈጽሟል” ሲል ሂዩማን ራይትስ ዋች አስታወቀ
-
ሜይ 18, 2023
የወለንጭቲ እና ቢሾፍቱ ከተሞች ጥቃት
-
ሜይ 15, 2023
የብሄራዊ እርቅ ጥያቄ ፈተናዎች
-
ኤፕሪል 27, 2023
የታንዛኒያው የሰላም ንግግር በቅድመ ድርድር ጉዳዮች ላይ እንደሚገኝ ተገለጸ