በኦሮምያ ክልል ምዕራብ አርሲ ዞን በህገ ወጥ ይመረታል የተባለው አደንዛዥ ዕፅ አሁንም በአካባቢው ወጣቶችን ለአላስፈላጊ ሱሶች እና ወንጀሎች እየዳረጋቸው መሆኑን የዞኑ ሠራተኛ እና ማኅበራዊ ጉዳይ ቢሮ ገልፆአል። የምዕራብ አርሲ ዞን ፖሊስ እና የዞኑ ግብርና ፅህፈት ቤት በጉዳዩ ላይ ምላሽ ሰጥተዋል።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ጁላይ 27, 2024
1ሺሕ500 ስደተኞች ወደ አፍጥጥ መጠለያ መዛወራቸው ተገለጸ
-
ጁላይ 27, 2024
ከ17ሺሕ በላይ የራያ አላማጣ እና አካባቢው ተፈናቃዮች ተመለሱ
-
ጁላይ 26, 2024
ፓርላማው በመሬት መንሸራተት አደጋ ለሞቱ ወገኖች ብሔራዊ የኀዘን ቀን ዐዋጀ
-
ጁላይ 25, 2024
በህወሓት 14ኛ ድርጅታዊ ጉባኤ ዝግጅት የአመራሩ እና የቁጥጥር ኮሚሽኑ ውዝግብ