በኦሮምያ ክልል ምዕራብ አርሲ ዞን በህገ ወጥ ይመረታል የተባለው አደንዛዥ ዕፅ አሁንም በአካባቢው ወጣቶችን ለአላስፈላጊ ሱሶች እና ወንጀሎች እየዳረጋቸው መሆኑን የዞኑ ሠራተኛ እና ማኅበራዊ ጉዳይ ቢሮ ገልፆአል። የምዕራብ አርሲ ዞን ፖሊስ እና የዞኑ ግብርና ፅህፈት ቤት በጉዳዩ ላይ ምላሽ ሰጥተዋል።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ፌብሩወሪ 17, 2025
ብርቅዬው ዋልያ አይቤክስ የህልውና አደጋ ውስጥ እንደሚገኝ ባለሥልጣኑ አስታወቀ
-
ፌብሩወሪ 14, 2025
በሰሜን ጎጃም ጎንጂ ቆለላ ወረዳ 13 መምህራን በታጣቂዎች ታግተው መወሰዳቸውን ቤተሰቦች ተናገሩ
-
ፌብሩወሪ 14, 2025
የፕሬዝዳንት ትራምፕ የውጭ ግንኙነት ፖሊሲ ርምጃዎች እና ሉላዊ ተጽእኗቸው
-
ፌብሩወሪ 14, 2025
በሲዳማ ከአንድ ቤት ሦስት ህፃናት በቃጠሎ ሞቱ