የትምህርት መረጃ ስርዓትን ለማዘመን ያለመ "ኢ-ስኩል" የተሰኘ አገልግሎት ተዋወቀ
ግጭት እና ጦርነት በከረመባት ኢትዮጵያ የሚገኙ ትምህርት ቤቶች ከገጠማቸው ችግሮች መካከል አንዱ የትምህርትተቋማት ፣ መረጃ እና መዛግብት ውድመት እንደሆነ ሲነገር ተሰምቷል። እንዲህ ያለውን ችግር ለመቅረፍ ብሎም የተለመደው የትምህርት አሰጣጥ ስርዓት ለማዘመን ያለመ " ኢ-ስኩል" የተሰኘ ስርዓት ፣ ዋልያ ቴክኖሎጂስ በተባለ ተቋም በኩል ከሰሞኑ ተዋውቋል። ስለ "ኢ-ስኩል" ምነነት እና ፋይዳ እንዲያስረዱን የዋልያ ቴክኖሎጂ መስራች አቶ አንተነህ አስራትን ጋብዘናል ።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ፌብሩወሪ 08, 2023
ጋቢና ቪኦኤ
-
ፌብሩወሪ 07, 2023
ጋቢና ቪኦኤ
-
ፌብሩወሪ 06, 2023
ጋቢና ቪኦኤ
-
ፌብሩወሪ 05, 2023
በድባቴ እና እራስን በማጥፋት ስሜት ውስጥ ያሉ ወጣቶች ስለአዕምሮ ጤና የሚወያዩበት ቡድን
-
ፌብሩወሪ 04, 2023
ጠያቂ ፊልሞች - ቆይታ ከፊልም ባለሞያ አቤል መካሻ ጋር
-
ፌብሩወሪ 04, 2023
በሜሪላንድ ግዛት የአማርኛ ቋንቋ ትምህርት ሊጀመር ነው