የትምህርት መረጃ ስርዓትን ለማዘመን ያለመ "ኢ-ስኩል" የተሰኘ አገልግሎት ተዋወቀ
ግጭት እና ጦርነት በከረመባት ኢትዮጵያ የሚገኙ ትምህርት ቤቶች ከገጠማቸው ችግሮች መካከል አንዱ የትምህርትተቋማት ፣ መረጃ እና መዛግብት ውድመት እንደሆነ ሲነገር ተሰምቷል። እንዲህ ያለውን ችግር ለመቅረፍ ብሎም የተለመደው የትምህርት አሰጣጥ ስርዓት ለማዘመን ያለመ " ኢ-ስኩል" የተሰኘ ስርዓት ፣ ዋልያ ቴክኖሎጂስ በተባለ ተቋም በኩል ከሰሞኑ ተዋውቋል። ስለ "ኢ-ስኩል" ምነነት እና ፋይዳ እንዲያስረዱን የዋልያ ቴክኖሎጂ መስራች አቶ አንተነህ አስራትን ጋብዘናል ።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ፌብሩወሪ 07, 2025
ጋቢና ቪኦኤ
-
ጃንዩወሪ 31, 2025
ጋቢና ቪኦኤ
-
ጃንዩወሪ 26, 2025
ጄን ዚ መራጮች እና የትራምፕ ፖሊሲዎች
-
ጃንዩወሪ 24, 2025
ጋቢና ቪኦኤ
-
ጃንዩወሪ 18, 2025
በሩዋንዳ የማርበርግ ወረርሽኝ እና የሕክምና ባለሞያዋ ተሞክሮ
-
ጃንዩወሪ 18, 2025
የዱር እንስሳት መብት ተሟጋቿ ግሬታ ዩሪ