በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የትውልደ-ኢትዮጵያዊያኑ "ዕንቁጣጣሽ ፌስቲቫል"


 የትውልደ-ኢትዮጵያዊያኑ "ዕንቁጣጣሽ ፌስቲቫል"
please wait

No media source currently available

0:00 0:09:52 0:00

የኢትዮጵያዊያን አዲስ ዓመት በመላው ዓለም በሚኖሩ ኢትዮጵያዊያን ዘንድ በድምቀት ተከብሯል። በዋሺንግተን ዲሲ፣ ሜሪላንድ እና ቨርጂኒያ አካባቢ የሚኖሩ ትውልደ -ኢትዮጵያዊያን በዓሉን በማስመልከት ካዘጋጇቸው ትርዒቶች አንዱ "እንቁጣጣሽ ፌስቲቫል " ይሰኛል።ፌስቲቫሉ በተካሄደበት አሌክሳንድሪያ ከተማ የተገኘው ሀብታሙ ስዩም ከፌስቲቫሉ አዘጋጆች እና ተሳታፊዎች ጋር ቆይታ አድርጓል።

XS
SM
MD
LG