ለችግር የተጋለጡ ኢትዮጵያዊያንን ለመደገፍ ያለመ ዝግጅት በዋሺንግተን ዲሲ ተካሄደ
ለችግር የተጋለጡ ኢትዮጵያዊያንን ለመደገፍ ያለመ የገቢ ማሰባሰቢያ ዝግጅት ከሰሞኑ በዋሺንግተን ዲሲ ተካሄዷል። "ዓለም አቀፍ ኢትዮጵያዊያን ዲያስፖራ የተግባር ቡድን " የተባለ ተቋም ባስተባበረው በዚህ መድረክ ላይ ከገቢ ማሰባሰቢያ መሰናዶዎች በተጨማሪ ተጋባዥ እንግዶች ንግግር አድርገዋል። የኢትዮጵያ መንግስት ተወካዮች ሀገሪቱን ወደ ዳግም ግጭት በማስገባት ለሰብዓዊ እና ቁሳዊ ውድመት ዳርጓታል ያሏቸውን የትግራይ ኃይሎች ወቅሰዋል ።የአሜሪካ ድምጽ ያናገራቸው በዩናይትድ ስቴትስ የሚኖሩ የትግራይን ክልል መንግስት ወኪል በበኩላቸው መሰል ውንጀላዎችን አስተባብለዋል ።ሀብታሙ ስዩም ቀጣዩን ዘለግ ያለ ዘገባ አሰናድቷል ። ።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ጁላይ 26, 2024
የኢትዮጵያውያኑ ባህላዊ ማዕድ እና አብሮነት ታዛ - በሚልዋኪ
-
ጁላይ 26, 2024
የፕሬዝደንት ጆ ባይደን ንግግር
-
ጁላይ 23, 2024
አምስት ሚሊዮን ኢትዮጵያውያንን በኮዲንግ ሞያ የማብቃት መርሐ ግብር ይፋ ኾነ
-
ጁላይ 22, 2024
የነዋሪዎች አስተያየት በፕሬዝደንት ባይደን ውሳኔ ላይ
-
ጁላይ 18, 2024
ጄ. ዲ. ቫንስ “አሜሪካ ትቅደም” መሪ ቃላቸው እንደሆነ አስታወቁ