ለችግር የተጋለጡ ኢትዮጵያዊያንን ለመደገፍ ያለመ ዝግጅት በዋሺንግተን ዲሲ ተካሄደ
ለችግር የተጋለጡ ኢትዮጵያዊያንን ለመደገፍ ያለመ የገቢ ማሰባሰቢያ ዝግጅት ከሰሞኑ በዋሺንግተን ዲሲ ተካሄዷል። "ዓለም አቀፍ ኢትዮጵያዊያን ዲያስፖራ የተግባር ቡድን " የተባለ ተቋም ባስተባበረው በዚህ መድረክ ላይ ከገቢ ማሰባሰቢያ መሰናዶዎች በተጨማሪ ተጋባዥ እንግዶች ንግግር አድርገዋል። የኢትዮጵያ መንግስት ተወካዮች ሀገሪቱን ወደ ዳግም ግጭት በማስገባት ለሰብዓዊ እና ቁሳዊ ውድመት ዳርጓታል ያሏቸውን የትግራይ ኃይሎች ወቅሰዋል ።የአሜሪካ ድምጽ ያናገራቸው በዩናይትድ ስቴትስ የሚኖሩ የትግራይን ክልል መንግስት ወኪል በበኩላቸው መሰል ውንጀላዎችን አስተባብለዋል ።ሀብታሙ ስዩም ቀጣዩን ዘለግ ያለ ዘገባ አሰናድቷል ። ።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ማርች 13, 2025
አርቲስት አንዱዓለም ጎሣ ተጨማሪ 13 ቀናትን በእስር እንዲቆይ ፍርድ ቤት ፈቀደ
-
ማርች 13, 2025
ሩሲያ የተቆጣጠረቻቸውን የዩክሬን ግዛቶች እንደያዘች መቀጠል ትሻለች
-
ማርች 13, 2025
የቀረጡ ጉዳይ በዩናይትድ ስቴትስ ኢኮኖሚ ላይ ያስከተለው አለመረጋጋት
-
ማርች 12, 2025
በሳዑዲ አረቢያ በእስር ላይ የሚገኙ ኢትዮጵያውያንን መመለስ ዳግም ተጀመረ