በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ለችግር የተጋለጡ ኢትዮጵያዊያንን ለመደገፍ ያለመ ዝግጅት በዋሺንግተን ዲሲ ተካሄደ


ለችግር የተጋለጡ ኢትዮጵያዊያንን ለመደገፍ ያለመ ዝግጅት በዋሺንግተን ዲሲ ተካሄደ
please wait

No media source currently available

0:00 0:12:10 0:00

ለችግር የተጋለጡ ኢትዮጵያዊያንን ለመደገፍ ያለመ የገቢ ማሰባሰቢያ ዝግጅት ከሰሞኑ በዋሺንግተን ዲሲ ተካሄዷል። "ዓለም አቀፍ ኢትዮጵያዊያን ዲያስፖራ የተግባር ቡድን " የተባለ ተቋም ባስተባበረው በዚህ መድረክ ላይ ከገቢ ማሰባሰቢያ መሰናዶዎች በተጨማሪ ተጋባዥ እንግዶች ንግግር አድርገዋል። የኢትዮጵያ መንግስት ተወካዮች ሀገሪቱን ወደ ዳግም ግጭት በማስገባት ለሰብዓዊ እና ቁሳዊ ውድመት ዳርጓታል ያሏቸውን የትግራይ ኃይሎች ወቅሰዋል ።የአሜሪካ ድምጽ ያናገራቸው በዩናይትድ ስቴትስ የሚኖሩ የትግራይን ክልል መንግስት ወኪል በበኩላቸው መሰል ውንጀላዎችን አስተባብለዋል ።ሀብታሙ ስዩም ቀጣዩን ዘለግ ያለ ዘገባ አሰናድቷል ። ።

XS
SM
MD
LG