ለችግር የተጋለጡ ኢትዮጵያዊያንን ለመደገፍ ያለመ ዝግጅት በዋሺንግተን ዲሲ ተካሄደ
ለችግር የተጋለጡ ኢትዮጵያዊያንን ለመደገፍ ያለመ የገቢ ማሰባሰቢያ ዝግጅት ከሰሞኑ በዋሺንግተን ዲሲ ተካሄዷል። "ዓለም አቀፍ ኢትዮጵያዊያን ዲያስፖራ የተግባር ቡድን " የተባለ ተቋም ባስተባበረው በዚህ መድረክ ላይ ከገቢ ማሰባሰቢያ መሰናዶዎች በተጨማሪ ተጋባዥ እንግዶች ንግግር አድርገዋል። የኢትዮጵያ መንግስት ተወካዮች ሀገሪቱን ወደ ዳግም ግጭት በማስገባት ለሰብዓዊ እና ቁሳዊ ውድመት ዳርጓታል ያሏቸውን የትግራይ ኃይሎች ወቅሰዋል ።የአሜሪካ ድምጽ ያናገራቸው በዩናይትድ ስቴትስ የሚኖሩ የትግራይን ክልል መንግስት ወኪል በበኩላቸው መሰል ውንጀላዎችን አስተባብለዋል ።ሀብታሙ ስዩም ቀጣዩን ዘለግ ያለ ዘገባ አሰናድቷል ። ።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ማርች 14, 2025በአፍሪካ የኅይል አቅርቦት ላይ ያተኮረውና በዋሽንግተን ዲሲ የተካሔደው ጉባኤ
-
ማርች 14, 2025የኢትዮጵያውያት ሴቶች ጥያቄ ምንድን ነው? - የአድማጭ ተመልካቾች አስተያየት
-
ማርች 13, 2025አርቲስት አንዱዓለም ጎሣ ተጨማሪ 13 ቀናትን በእስር እንዲቆይ ፍርድ ቤት ፈቀደ
-
ማርች 13, 2025ሩሲያ የተቆጣጠረቻቸውን የዩክሬን ግዛቶች እንደያዘች መቀጠል ትሻለች