በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

"አበባየሆሽ!" በአሜሪካ ፣ ቆይታ ከትውልደ-ኢትዮጵያዊያን ህጻናት ጋር


"አበባየሆሽ!" በአሜሪካ ፣ ቆይታ ከትውልደ-ኢትዮጵያዊያን ህጻናት ጋር
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:37 0:00

በዋሺንግተን ዲሲ እና አካባቢዋ ትውልደ-ኢትዮጵያዊያን፣ የኢትዮጵያን አዲስ ዓመት በተለያዩ ክንውኖች እያከበሩ ይገኛሉ።በአሌክሳንድሪያ ፣ ቨርጂኒያ ግዛት በነበረው "የእንቁጣጣሽ ፌስቲቫል" የተገኙ ህጻነት እና ታዳጊዎች ባህላቸውን የሚያስተዋውቅ ትርኢት አቅርበዋል። ከተወሰኑት ጋር ያደረግነውን አጭር ቆይታ ይመልከቱ።

XS
SM
MD
LG