በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የሰሜን ኢትዮጵያው ጦርነት እና የሚሰሙት ሰላም ጥረቶች


የሰሜን ኢትዮጵያው ጦርነት እና የሚሰሙት ሰላም ጥረቶች
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:58 0:00

የሰሜን ኢትዮጵያው ጦርነት እና የሚሰሙት ሰላም ጥረቶች

የዩናይትድ ስቴትስ የአፍሪካ ቀንድ ልዩ ልዑክ ማይክ ሃመር በፌዴራል ኃይሎች እና በትግራይ አማፂያን መካከል ጦርነት ከተቀሰቀሰ 12 ቀናት በኋላ ወደ ኢትዮጵያ አቅንተዋል፡፡

ዳግም የተቀሰቀሰው ግጭት ለሰላም ድርድር ያለውን ተስፋ ያጨለመ ሲሆን፣ የኤርትራ ሃይሎችም ተመልሰው ወደ ጦርነቱ ገብተዋል መባሉን ጨምሮ እና በሱዳን ድንበር አካባቢ ውጊያ መጀመሩን ተከትሎ ግጭቱ እንዳይስፋፋ ሥጋት ፈጥሯል፡፡

በሌላ በኩል 35 አገር በቀል የሲቪል ማኅበረሰብ ድርጅቶች አስቸኳይ በሚል ባስተላለፉት የሰላም ጥሪ፣ በሰሜን ኢትዮጵያ እና በሌሎችም አካባቢዎች ያሉ ግጭቶች በአስቸኳይ ቆመው የእርቅ ንግግሮች እንዲጀመሩ” ጠይቀዋል፡፡

[ሙሉውን ዘገባ ከተያያዘው ፋይል ያገኛሉ]

XS
SM
MD
LG