በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የሸዋ ሮቢት ከንቲባ ተገደሉ


የሸዋ ሮቢት ከንቲባ ተገደሉ
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:28 0:00

በሰሜን ሸዋ ዞን የሸዋ ሮቢት ከንቲባ ውብሸት አያሌው ላይ ጥቃት የተሠነዘረው ትናንት፤ ሃሙስ ሥራ ቆይተው ምሽት ላይ ምሽት ወደ ቤታቸው እየገቡ ሳሉ እንደነበረ የከተማዪቱ አስተዳደር አስታውቋል።

አቶ ውብሸት “ማንነታቸው ያልታወቀ” በተባሉ ሰዎች በተተኮሰባቸው ጥይት መገደላቸውን የአስተዳደሩ የመንግሥት ኮምዩኒኬሽን ጉዳዮች ፅህፈት ቤት ገልጿል።

ለተጨማሪ የተያያዘውን ፋይል ያዳምጡ።

XS
SM
MD
LG