በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የኢትዮጵያዊያን የስነ-ጥበብ እና ፊልም ፌስቲቫል በአሌክሳንድሪያ ከተማ ተከናወነ


የኢትዮጵያዊያን የስነ-ጥበብ እና ፊልም ፌስቲቫል በአሌክሳንድሪያ ከተማ ተከናወነ
please wait

No media source currently available

0:00 0:09:17 0:00

ከሰሞኑ በቨርጂኒያ ግዛት አሌክሳንድሪያ ከተማ ኢትዮጵያዊያን የስነ- ጥበብ እና የፊልም ባለሙያዎች የተጣመሩበት ልዩ ፌስቲቫል ተካሄዷል። ፌስቲቫሉ በዩናይትድ ስቴትስ በሚኖሩ የኢትዮጵያ የስነ-ጥበብ ባለሙያዎች እና ትውልደ ኢትዮጵያዊያን መካከል ድልድይ እንዲሆን የታለመ መሆኑም ተሰምቷል ። ሀብታሙ ስዩም ፌስቲቫሉን ታድሟል። ቀጣዩን ዘገባም አሰናድቷል ።

XS
SM
MD
LG