በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ድርቅ በትምህርት ላይ የደቀነው መሰናክል


ድርቅ በትምህርት ላይ የደቀነው መሰናክል
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:32 0:00

በኦሮምያ ክልል ቦረና ዞን ውስጥ በዚህ ዓመት በደረሰው ድርቅ ምክንያት ከሰባት ሺህ በላይ ተማሪዎች ትምሕርታቸውን ለማቋረጥ መገደዳቸውን የዞኑ ትምህርት ቢሮ ገልጿል።

ተማሪዎቹ ዓመቱ የተስተጓጎለባቸው ቤተሰቦቻቸው ለእንስሣቱ ግጦሽና መኖ ፍለጋ ስለሚንቀሳቀሱ መሆኑን የቢሮው ኃላፊ አቶ ተስፋዬ ወልደሚካኤል አመልክተዋል።

ለድርቅ ተጋላጭ በሆኑ አካባቢዎች አዲሱ 2015 የትምህርት ዘመንም እያሳሰባቸው መሆኑን ኃላፊው ለአሜሪካ ድምፅ የገለፁ ሲሆን የክልሉ ትምህርት ቢሮ ደግሞ ምላሽ እያዘጋጀ መሆኑን አስታውቋል።

XS
SM
MD
LG