" አፈር የነካው እጅ ይበላሻል ሳይሆን ይባረካል!" ወጣቷ የግብርና -ቴክኖሎጂ ባለሙያ ህሊና ተክሉ
የስነ -ህንጻ ባለሙያ የሆነችው ህሊና ተክሉ ፣ በማህበራዊ ተሳትፎ እና አየር ንብረት ጥበቃ አንቂነት እንቅስቃሴዊቿ ዕውቅናን እያገኘች የመጣች ወጣት ናት። ህሊና የበለጠ ትኩረት እንድታገኝ ያደረጋት የኢትዮጵያን የግብርና መልክ የመቀየር ዓለማ ያለው የተለያዩ አዝዕርት እና ዛፎችን ዘሮች ከዳበረ አፈር ጋር ቀላቅሎ በትንሽ ኳስ መሳይ ቅርጽ ለተጠቃሚዎች በሚያቀርበው ሲድ ቦል" የተሰኘ ድርጅት መመስረቷ ነው። ስለ ድርጅቱና እና ተያያዥ ጉዳዮች ሀሳቦቿን አካፍላናለች ።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ጁላይ 27, 2024
በማላዊ ለአሳዳጊ አልባ ሕፃናት መጠጊያ የኾነው ማዕከል
-
ጁላይ 27, 2024
በጠፈር ምርምር ትምህርት መርሐ ግብር የተመረቁ ኢትዮጵያውያን ወጣቶች
-
ጁላይ 26, 2024
የኢትዮጵያውያኑ ባህላዊ ማዕድ እና አብሮነት ታዛ - በሚልዋኪ
-
ጁላይ 26, 2024
የፕሬዝደንት ጆ ባይደን ንግግር
-
ጁላይ 23, 2024
አምስት ሚሊዮን ኢትዮጵያውያንን በኮዲንግ ሞያ የማብቃት መርሐ ግብር ይፋ ኾነ