" አፈር የነካው እጅ ይበላሻል ሳይሆን ይባረካል!" ወጣቷ የግብርና -ቴክኖሎጂ ባለሙያ ህሊና ተክሉ
የስነ -ህንጻ ባለሙያ የሆነችው ህሊና ተክሉ ፣ በማህበራዊ ተሳትፎ እና አየር ንብረት ጥበቃ አንቂነት እንቅስቃሴዊቿ ዕውቅናን እያገኘች የመጣች ወጣት ናት። ህሊና የበለጠ ትኩረት እንድታገኝ ያደረጋት የኢትዮጵያን የግብርና መልክ የመቀየር ዓለማ ያለው የተለያዩ አዝዕርት እና ዛፎችን ዘሮች ከዳበረ አፈር ጋር ቀላቅሎ በትንሽ ኳስ መሳይ ቅርጽ ለተጠቃሚዎች በሚያቀርበው ሲድ ቦል" የተሰኘ ድርጅት መመስረቷ ነው። ስለ ድርጅቱና እና ተያያዥ ጉዳዮች ሀሳቦቿን አካፍላናለች ።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ኖቬምበር 29, 2023
የዋይት ኃውስ የገና ዛፍን ያስጌጡት በጎ ፍቃደኞች
-
ኖቬምበር 29, 2023
ፍትሕ ሚኒስቴር በዐማራ ክልል የታሰሩ የትግራይ ተወላጆችን እንዲያስፈታ ተጠየቀ
-
ኖቬምበር 29, 2023
በማዳበርያ እጥረት እና በዝናም መብዛት ምርታቸው እንዳሽቆለቆለ አርሶ አደሮች ተናገሩ
-
ኖቬምበር 29, 2023
በቁንጅና ውድድር የአንጎል ካንሰርን እየታገለች ተስፋዋን ያደመቀችው ራይሞክ ቃለ ኣብ
-
ኖቬምበር 29, 2023
የሱዳን ሴቶች በጦርነቱ የደረሰባቸውን ስቃይ ይገልጻሉ
-
ኖቬምበር 29, 2023
ለወራት የታጎለው የደመወዝ ክፍያ እንደተጀመረላቸው የሐዲያ ዞን መምህራን ገለጹ