በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በደቡብ ኢትዮጵያ ድርቅ በህጻናት ላይ


በደቡብ ኢትዮጵያ ድርቅ በህጻናት ላይ
please wait

No media source currently available

0:00 0:06:09 0:00

በደቡብ ክልል አማሮ ልዩ ወረዳ የተከሰተውን ድርቅ ተከትሎ የሕክምና ዕርዳታ ከተደረገላቸው ዜጎች መካከል ሦስት ህፃናት መሞታቸውን የወረዳው ጤና ጥበቃ ፅህፈት ቤት አስታወቀ።

ከ800 በላይ ሰዎች በወረዳው በሚገኙ የጤና ተቋማት መታከማቸውንም ይፋ ተደርጓል።

በሌላ በኩል በወረዳው በተከሰተ ድርቅ ከ150 ሺህ በላይ ዜጎች የአስቸኳይ ጊዜ የምግብ እርዳታ እንደሚያስፈልጋቸው ታውቋል።

XS
SM
MD
LG