በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ትናንት ዳግም የተቀሰቀሰው የሰሜኑ ጦርነት ዛሬም ቀጥሎ ውሏል

ትናንት ዳግም የተቀሰቀሰው የሰሜኑ ጦርነት ዛሬም ቀጥሎ ውሏል
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:15 0:00

ትናንት ዳግም የተቀሰቀሰው የሰሜኑ ጦርነት ዛሬም ቀጥሎ ውሏል

የፌዴራሉ መንግሥት ህወሓትን፣ ህወሓት ፌዴራሉ መንግሥትን የተኩስ አቁም ሥምምነቱን በማፍረስ እርስ በርስ የሚወነጃጀሉበት የሰሜኑ ጦርነት ዛሬም ለሁለተኛ ቀን ቀጥሎ መዋሉን የአካባቢዎቹ ኗሪዎች አስታወቁ፡፡

የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ዶክተር ይልቃል ከፍአለ ዛሬ ባስተላለፉት መልእክት ህወሓት በሰሜን ወሎ በኩል ከፈተብን ያሉትን ወታደራዊ ጥቃት መከላከያ ሰራዊት፣ አማራ ልዩ ኃይልና ሚኒሻው በመመከት ላይ ነው ብለዋል፡፡

This item is part of
XS
SM
MD
LG