በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ድርቅ እና የሰብዓዊ ድጋፍ በኢትዮጵያ


ድርቅ እና የሰብዓዊ ድጋፍ በኢትዮጵያ
please wait

No media source currently available

0:00 0:07:58 0:00

በኢትዮጵያ በተከሰተው ድርቅ ምክንያት በአንድ ዓመት ጊዜ ውስጥ የምግብ እርዳታ ፈላጊ ሰዎች ቁጥር በእጥፍ ማደጉን የተባበሩት መንግሥታት የሰብዓዊ ጉዳዮች ማስተባበሪያ ቢሮ ገልጿል።

በድርቅ በተጎዱ አካባቢዎች ወደ 16 ሚሊዮን የሚጠጋ ቁጥር ያለው ሕዝብ የምግብ እርዳታ ፈላጊ መሆኑን ቢሮው ጨምሮ አስታውቋል።

የአሜሪካ ድምፅ ዘጋቢ ሰሞኑን ድርቅ ከተከሰተባቸው አካባቢዎች አንዱ ወደሆነው ቦረና ዞን ተጉዞ ያናዳውን ዘገባ ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።

XS
SM
MD
LG