በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የጉራጌ ዞን የክልልነት ጥያቄና ውዝግቡ


የጉራጌ ዞን የክልልነት ጥያቄና ውዝግቡ
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:42 0:00

ጉራጌ ዞን ብቻውን ክልል ሆኖ እንዲደራጅ የጠየቁ መታሰራቸውን ቤተሰቦቻቸው ገለፁ።

ከተያዙት ውስጥ የዞኑ ባለሥልጣናትን ጨምሮ 13 ሰው የት እንደሚገኝ እንደማያውቁ ቪኦኤ ያነጋገራቸው ቤተሰቦቻቸው አመልክተዋል።

የደቡብ ክልል ፖሊስ ኮሚሽነር አለማየሁ ማሞ “ሃሰተኛ መረጃ ማሠራጨት፣ ሁከት ማነሳሳትና የሕዝቡን ሰላም ማወክ” በሚል የጠረጠሯቸውን ሰዎች ማሰራቸውን ተናግረዋል።

/ዝርዝሩን ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ/

XS
SM
MD
LG