በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በአፍሪካ ቀንድ 22 ሚሊዮን ሕዝብ ለረሃብ ተጋልጧል


በአፍሪካ ቀንድ 22 ሚሊዮን ሕዝብ ለረሃብ ተጋልጧል
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:21 0:00

በበረታ ድርቅ በተጎዳው የአፍሪካ ቀንድ አካባቢ ለረሃብ የተጋለጡ ሰዎች ቁጥር 22 ሚሊዮን መድረሱን የዓለም ምግብ ፕሮግራም አስታወቀ።

ላለፉት ጥቂት ዓመታት ኬንያ፣ ሶማሊያና ኢትዮጵያ ውስጥ በቂ ዝናብ ባለመጣሉ የበረታ ድርቅ መከተሉንና ረሃብ እያሰጋ መሆኑን የረድዔት ተቋማት ተናግረዋል።

/ሙሉ ዘገባውን ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ/

XS
SM
MD
LG