በዓለማችን ከፍተኛ ነዋይ በሚፈስበት የፋሽን ኢንዱስትሪ ተቀባይነት አግኝተው የኢትዮጵያ ባህላዊ አልባሳትን ለዓለም ገበያ ማቅረብ ከቻሉ ኢትዮጵያዊ የፋሽን ዲዛይነሮች መካከል ገነት ከበደ በዋናነት ትጠቀሳለች። ገነት ፓራዳይዝ ፋሽን የተሰኘ ድርጅት መስርታ ባህላዊውን የሽመና ውጤት በዘመናዊ መልክ ማቅረብ ከጀመረች 30 አመታት ያስቆጠረች ሲሆን ስራዎቿን እና በዘርፉ ያበረከተችውን አስተዋፅኦ የሚዘክር ታላቅ የፋሽንና የሙዚቃ ትርዒት ለማካሄድ ዝግጅት ተጀምሯል። ይህንን በማስመልከት ስመኝሽ የቆየ ከገነት እና ከትርዒቱ ፕሮዲዩሰር አንቷን ሊንድሌይ ጋር ቆይታ አድርጋለች።
የ30 አመት የፋሽን ሙያ ሲዘከር
በዓለማችን ከፍተኛ ነዋይ በሚፈስበት የፋሽን ኢንዱስትሪ ተቀባይነት አግኝተው የኢትዮጵያ ባህላዊ አልባሳትን ለዓለም ገበያ ማቅረብ ከቻሉ ኢትዮጵያዊ የፋሽን ዲዛይነሮች መካከል ገነት ከበደ በዋናነት ትጠቀሳለች። ገነት ፓራዳይዝ ፋሽን የተሰኘ ድርጅት መስርታ ባህላዊውን የሽመና ውጤት በዘመናዊ መልክ ማቅረብ ከጀመረች 30 አመታት ያስቆጠረች ሲሆን ስራዎቿን እና በዘርፉ ያበረከተችውን አስተዋፅኦ የሚዘክር ታላቅ የፋሽንና የሙዚቃ ትርዒት ለማካሄድ ዝግጅት ተጀምሯል።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ሴፕቴምበር 29, 2023
በዩናይትድ ስቴትስ የአፍሪካ ዳያስፖራ አማካሪዋ ለአህጉሪቱ ያላቸውን ትኩረት ይናገራሉ
-
ሴፕቴምበር 29, 2023
ፕሬዚዳንት ባይደንን ለመክሰስ የመጀመሪያው የይፋ ምስክርነት ተሰማ
-
ሴፕቴምበር 29, 2023
የትዕግሥት አሰፋ የማራቶን ክብረ ወሰን “ከዘንድሮ ውጤቶች ሁሉ ታላቁ ነው” ሲል ፌዴሬሽኑ ገለጸ
-
ሴፕቴምበር 29, 2023
ጆ ባይደን በትራምፕ ላይ የሚሰነዝሩትን ትችት አጠናክረው ቀጥለዋል
-
ሴፕቴምበር 29, 2023
የጋቦን ወታደራዊ አመራር ለለውጥ ግፊት የሚያደርጉ ጋቦናውያን እንዲታገሡ ጠየቀ
-
ሴፕቴምበር 29, 2023
መንግሥት ለትግራይ ክልል ተፈናቃዮች አስቸኳይ የምግብ ርዳታ መላክ እንደ ጀመረ ተገለጸ