በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የ30 አመት የፋሽን ሙያ ሲዘከር


 የ30 አመት የፋሽን ሙያ ሲዘከር
please wait

No media source currently available

0:00 0:08:18 0:00

በዓለማችን ከፍተኛ ነዋይ በሚፈስበት የፋሽን ኢንዱስትሪ ተቀባይነት አግኝተው የኢትዮጵያ ባህላዊ አልባሳትን ለዓለም ገበያ ማቅረብ ከቻሉ ኢትዮጵያዊ የፋሽን ዲዛይነሮች መካከል ገነት ከበደ በዋናነት ትጠቀሳለች። ገነት ፓራዳይዝ ፋሽን የተሰኘ ድርጅት መስርታ ባህላዊውን የሽመና ውጤት በዘመናዊ መልክ ማቅረብ ከጀመረች 30 አመታት ያስቆጠረች ሲሆን ስራዎቿን እና በዘርፉ ያበረከተችውን አስተዋፅኦ የሚዘክር ታላቅ የፋሽንና የሙዚቃ ትርዒት ለማካሄድ ዝግጅት ተጀምሯል።

በዓለማችን ከፍተኛ ነዋይ በሚፈስበት የፋሽን ኢንዱስትሪ ተቀባይነት አግኝተው የኢትዮጵያ ባህላዊ አልባሳትን ለዓለም ገበያ ማቅረብ ከቻሉ ኢትዮጵያዊ የፋሽን ዲዛይነሮች መካከል ገነት ከበደ በዋናነት ትጠቀሳለች። ገነት ፓራዳይዝ ፋሽን የተሰኘ ድርጅት መስርታ ባህላዊውን የሽመና ውጤት በዘመናዊ መልክ ማቅረብ ከጀመረች 30 አመታት ያስቆጠረች ሲሆን ስራዎቿን እና በዘርፉ ያበረከተችውን አስተዋፅኦ የሚዘክር ታላቅ የፋሽንና የሙዚቃ ትርዒት ለማካሄድ ዝግጅት ተጀምሯል። ይህንን በማስመልከት ስመኝሽ የቆየ ከገነት እና ከትርዒቱ ፕሮዲዩሰር አንቷን ሊንድሌይ ጋር ቆይታ አድርጋለች።

XS
SM
MD
LG