በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በኬንያ ምርጫ “ብዙ” ሴቶች አሸነፉ


በኬንያ ምርጫ “ብዙ” ሴቶች አሸነፉ
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:35 0:00

ኬንያ ባለፈው ሣምንት ባካሄደችው ምርጫ ጥቂት ቢሆኑም ከዚህ በፊት ታይቶ የማይታወቅ ቁጥር ያላቸው ሴቶች ማሸነፋቸው ህዝቡ ይበልጥ ስብጥር ያለበትን አመራር መቀበል መጀመሩን እንደሚያሳይ ተንታኖች ተናግረዋል።

ቪክቶሪያ አሙንጋ ከናይሮቢ የላከችውን ዘገባ እንግዱ ወልዴ ወደ አማርኛ መልሶታል።

XS
SM
MD
LG