በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ወደ አዲስ አበባና ወደ ኦሮምያ ልዩ ዞን የተካለሉ አካባቢዎች


ወደ አዲስ አበባና ወደ ኦሮምያ ልዩ ዞን የተካለሉ አካባቢዎች
please wait

No media source currently available

0:00 0:08:29 0:00

በአዲስ አበባ አስተዳደር የተገነቡ የጋራ መኖሪያ ቤቶች የሚገኙባቸው ኮዬ ፈጬ፤ ቱሉ ዲምቱ በከፊልና ጀሞ ቁጥር ሁለት ወደ ኦሮምያ ልዩ ዞን መካለላቸውን የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ ወ/ሮ አዳነች አቤቤ ዛሬ በፌስቡክ ገፃቸው ላይ ዛሬ ባሰፈሩት ፅሁፍ ገልፀዋል።

በኦሮምያ ክልል የተገነቡት የቆጣሪ ኮንዶሚኒየም ወይም ለቡ አካባቢ ፉሪ ሃናና የኦሮምያ ኮንዶሚኒየሞችን ጨምሮ እስከ ቀርሳ ወንዝ ያለው አካባቢ ወደ አዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር እንዲካለል ስምምነት ላይ መደረሱንም ከንቲባዋ አመልክተዋል።

የኢትዮጵያ ዜጎች ለማህበራዊ ፍትህ (ኢዜማ) ከቀናት በፊት ባወጣው መግለጫ ውሳኔውን ተቃውሟል።

የፓርቲው ምክትል መሪ ዮሐንስ መኮንን ለቪኦኤ በሰጡት ማብራሪያ "ውሳኔው ወቅቱን ያልጠበቀና ሕዝብም ያልተወያየበት ነው" ብለዋል።

ዝርዝሩን ከተያያዘው ፋይል ያግኙ።

XS
SM
MD
LG