በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የባይቶናውን የውጭ ግንኙነት ኃላፊ እንዳልተረከበ ፌዴራል ፖሊስ ገለፀ


የባይቶናውን የውጭ ግንኙነት ኃላፊ እንዳልተረከበ ፌዴራል ፖሊስ ገለፀ
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:57 0:00

የትግራዩን ተቃዋሚ የባይቶና ፓርቲን የውጭ ግንኙነት ኃላፊ አቶ ክብሮም በርሄንና ከእርሳቸው ጋር የተያዙ ሃያ እሥረኞችን አለመረከቡን የኢትዮጵያ ፌዴራል ፖሊስ ዛሬ ለፍርድ ቤት ገለፀ።

የአዲስ አበባ ፖሊስ አቶ ክብሮምን ለፌዴራል ፖሊስ ያስረከበበትን ማስረጃ ለፍርድ ቤቱ እንዲያቀርም ፌደራል ፖሊስ ፍርድ ቤቱን ጠይቋል።

የተጠርጣሪ ቤተሰቦች በበኩላቸው እሥረኞቹ ያሉበት ያለመታወቅ እንዳሳሰባቸው ለአሜሪካ ድምፅ ተናግረዋል።

XS
SM
MD
LG