በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በጉራጌ ዞን ውዝግብ ላይ የባለሙያ አስተያየት


በጉራጌ ዞን ውዝግብ ላይ የባለሙያ አስተያየት
please wait

No media source currently available

0:00 0:06:30 0:00

በጉራጌ ዞን ውዝግብ ላይ የባለሙያ አስተያየት

በጉራጌ ዞን ውስጥ የሚገኙ ስድስት ወረዳዎችና የሁለት ከተሞች አስተዳደር ምክር ቤቶች ሰሞኑን ባካሄዷቸው አስቸኳይ ስብሰባዎች መንግሥት ደቡብ ክልልን ለሁለት ለመክፈል ያቀረበውን የውሳኔ ሃሳብ እንደሚደግፉ አስታውቀዋል።

የወረዳዎቹ ምክር ቤቶች ያስተላለፉት ውሳኔ የጉራጌ ዞን ምክር ቤት ባለፈው ሳምንት ባካሄደው አስቸካይ ስብሰባ ያሳለፈውን ውሳኔ የሚቃረን ነው።

“የወረዳዎቹ ምክር ቤቶች ከዞኑ ምክር ቤት ተቃራኒ የሆነ ውሳኔ ማስተላለፋቸው ከሕግ እና ከፖለቲካ አንፃር እንዴት ይታያል?” ባለሙያዎች ይተነትናሉ።

ዝርዝሩን ከተያያዘው ፋይል ያገኛሉ።

XS
SM
MD
LG