በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

"ትምህርት ቤቶች የፈተና ማዘጋጃ ብቻ ሆነዋል"-የተማሪ ቤት መስራች ሀብታሙ አሰፋ


"ትምህርት ቤቶች የፈተና ማዘጋጃ ብቻ ሆነዋል"-የተማሪ ቤት መስራች ሀብታሙ አሰፋ
please wait

No media source currently available

0:00 0:08:08 0:00

ተማሪ ቤት ተማሪዎች ስለ ሚማሩት ነገር በቂ ዕውቀት እንዲኖራቸው በማስቻል ፣ የኢትዮጵያን ትምህርት አሰጣጥ ለማዘመን ያለመ ተቋም ነው። ተቋሙ ከፊት ለፊት ጥናት አገልግሎት በተጨማሪ ፣ በዲጂታል የቪዲዮ እና የጽሁፍ ማስተማሪዎች ለአንደኛ እና ሁለተኛ ደረጃ ተማሪዎች ዕውቀትን ያዳርሳል። ስለ ተማሪ ቤት የበለጠ ለማወቅ ሀብታሙ ስዩም የአገልግሎቱን መስራች ሀብታሙ አሰፋን አነጋግሯል ።

XS
SM
MD
LG