በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ዓለም ቀልቡን ወደ ሶማልያና አፍሪካ ቀንድ እንዲያዞር አቡነ ፍራንሲስ አሳሰቡ


ዓለም ቀልቡን ወደ ሶማልያና አፍሪካ ቀንድ እንዲያዞር አቡነ ፍራንሲስ አሳሰቡ
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:58 0:00

የሮማ ካቶሊካዊት ቤተ ክርስትያን ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት አቡነ ፍራንሲስ ትናንት፤ ዕሁድ በቫቲካን ቅዱስ ጴጥሮስ አደባባይ ለተሰበሰቡ ምዕመናን ባሰሙት መልዕክት በሶማሊያና በአካባቢዋ በሚገኙ አገሮች እየደረሰ ያለው ከፍተኛ ሰብአዊ ቀውስ “የዓለም አቀፉን ማኅብረሰብ ትኩረት እንዲስብ” ጥሪ አሰምተዋል።

በሌላ በኩል አፍሪካ ቀንድ ላይ በበረታው ድርቅ ምክንያት ሚሊዮኖች ለተፈናቀሉባት ሶማልያ የተባበሩት አረብ ኤምሬቶች መንግሥት የላከው አጣዳፊ የምግብ እርዳታ ከትናንት በስተያ ሞቅዲሾ ገብቷል።

XS
SM
MD
LG