በእስራኤል እና በእስላማዊው ጂሃድ እንቅስቃሴ መካከል ጋዛ ላይ ለሦስት ቀናት የዘለቀ ከባድ ውጊያ ከተካሄደ በኋላ የተደረሰው የተኩስ አቁም ስምምነቱ የያዘ ይመስላል። የቅርብ ግዜውም ግጭት ጋዛ ውስጥ የሚኖረው ሁለት ሚልዮን ፍልስጤማዊ በየዕለት የሚገጥመውን ፈተና ጥናት አጉልቶ አሳይቷል። ድህነት እና ስራ አጥነት ጣሪያ ነክቷል። ዘጠና አምስት በመቶ የሚሆነው ውሃ የማይጠጣ ነው።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ጁላይ 26, 2024
የኢትዮጵያውያኑ ባህላዊ ማዕድ እና አብሮነት ታዛ - በሚልዋኪ
-
ጁላይ 26, 2024
የፕሬዝደንት ጆ ባይደን ንግግር
-
ጁላይ 23, 2024
አምስት ሚሊዮን ኢትዮጵያውያንን በኮዲንግ ሞያ የማብቃት መርሐ ግብር ይፋ ኾነ
-
ጁላይ 22, 2024
የነዋሪዎች አስተያየት በፕሬዝደንት ባይደን ውሳኔ ላይ
-
ጁላይ 18, 2024
ጄ. ዲ. ቫንስ “አሜሪካ ትቅደም” መሪ ቃላቸው እንደሆነ አስታወቁ