በእስራኤል እና በእስላማዊው ጂሃድ እንቅስቃሴ መካከል ጋዛ ላይ ለሦስት ቀናት የዘለቀ ከባድ ውጊያ ከተካሄደ በኋላ የተደረሰው የተኩስ አቁም ስምምነቱ የያዘ ይመስላል። የቅርብ ግዜውም ግጭት ጋዛ ውስጥ የሚኖረው ሁለት ሚልዮን ፍልስጤማዊ በየዕለት የሚገጥመውን ፈተና ጥናት አጉልቶ አሳይቷል። ድህነት እና ስራ አጥነት ጣሪያ ነክቷል። ዘጠና አምስት በመቶ የሚሆነው ውሃ የማይጠጣ ነው።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ጁን 02, 2023
በመስጂዶች ማፍረስ በቀጠለው ተቃውሞ የሦስት ሰዎች ሕይወት ማለፉ ተገለጸ
-
ጁን 02, 2023
የዕውቀት አሸጋጋሪው - “ቤማንዳ” የምስጋና ምሽት
-
ጁን 02, 2023
በካሜሩን ባህላዊ መሪው ከ18 ወራት እገታ በኋላ ተለቀቁ
-
ጁን 02, 2023
የ“ሲድ ኢትዮጵያ”- የዘንድሮ ተሸላሚ ብርቱ ኢትዮጵያውያን