በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ጋዛ ከሰሞንኛው የእስራኤል ጥቃት እያገገመች


ጋዛ ከሰሞንኛው የእስራኤል ጥቃት እያገገመች
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:11 0:00

በእስራኤል እና በእስላማዊው ጂሃድ እንቅስቃሴ መካከል ጋዛ ላይ ለሦስት ቀናት የዘለቀ ከባድ ውጊያ ከተካሄደ በኋላ የተደረሰው የተኩስ አቁም ስምምነቱ የያዘ ይመስላል። የቅርብ ግዜውም ግጭት ጋዛ ውስጥ የሚኖረው ሁለት ሚልዮን ፍልስጤማዊ በየዕለት የሚገጥመውን ፈተና ጥናት አጉልቶ አሳይቷል። ድህነት እና ስራ አጥነት ጣሪያ ነክቷል። ዘጠና አምስት በመቶ የሚሆነው ውሃ የማይጠጣ ነው።

XS
SM
MD
LG