ትረምፕ ምሬታቸውን እየገለፁ ነው
- ቆንጂት ታዬ
ፍሎሪዳ ማር-አ-ላጎ የሚገኘው መኖሪያ ቤታቸው በፌደራል ምርመራ ቢሮ የተፈተሸባቸው የዩናይትድ ስቴትስ የቀድሞ ፕሬዚደንት ዶናልድ ትረምፕ "በፖለቲካ የተነሳሳ ጥቃት እየተፈፀመብኝ ነው" ብለዋል። የፌደራል ምርመራ ቢሮ ከትናንት በስተያ ሰኞ በቀድሞው ፕሬዚደንት መኖሪያ ቤት ላይ ፍተሻ ያካሄደው የሥልጣን ዘመናቸውን አጠናቅቀው ከዋይት ሃውስ ሲወጡ ለብሄራዊው ቤተ መዛግብት ማስረከብ የነበረባቸውን የመንግሥት ሰነዶች ሳያስረክቡ ቀርተው እንደሆነ የሚያጣራ መሆኑ ተመልክቷል።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ፌብሩወሪ 05, 2023
በድባቴ እና እራስን በማጥፋት ስሜት ውስጥ ያሉ ወጣቶች ስለአዕምሮ ጤና የሚወያዩበት ቡድን
-
ፌብሩወሪ 04, 2023
ጠያቂ ፊልሞች - ቆይታ ከፊልም ባለሞያ አቤል መካሻ ጋር
-
ፌብሩወሪ 04, 2023
ለመጀመሪያ ጊዜ በአኝዋክ ቋንቋ የተፃፉት የህፃናት መፅሃፍት
-
ፌብሩወሪ 04, 2023
በሜሪላንድ ግዛት የአማርኛ ቋንቋ ትምህርት ሊጀመር ነው
-
ፌብሩወሪ 04, 2023
በጦርነቱ 3.2 ቢሊዮን ብር የሚገመት የውሀ መሰረተልማት መውደሙ ተገለፀ
-
ፌብሩወሪ 04, 2023
የተፈናቃዮች ቁጥር በአማራ ክልል መጨመሩን ተመድ አስታወቀ