ትረምፕ ምሬታቸውን እየገለፁ ነው
- ቆንጂት ታዬ
ፍሎሪዳ ማር-አ-ላጎ የሚገኘው መኖሪያ ቤታቸው በፌደራል ምርመራ ቢሮ የተፈተሸባቸው የዩናይትድ ስቴትስ የቀድሞ ፕሬዚደንት ዶናልድ ትረምፕ "በፖለቲካ የተነሳሳ ጥቃት እየተፈፀመብኝ ነው" ብለዋል። የፌደራል ምርመራ ቢሮ ከትናንት በስተያ ሰኞ በቀድሞው ፕሬዚደንት መኖሪያ ቤት ላይ ፍተሻ ያካሄደው የሥልጣን ዘመናቸውን አጠናቅቀው ከዋይት ሃውስ ሲወጡ ለብሄራዊው ቤተ መዛግብት ማስረከብ የነበረባቸውን የመንግሥት ሰነዶች ሳያስረክቡ ቀርተው እንደሆነ የሚያጣራ መሆኑ ተመልክቷል።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ጁላይ 26, 2024
የኢትዮጵያውያኑ ባህላዊ ማዕድ እና አብሮነት ታዛ - በሚልዋኪ
-
ጁላይ 26, 2024
የፕሬዝደንት ጆ ባይደን ንግግር
-
ጁላይ 23, 2024
አምስት ሚሊዮን ኢትዮጵያውያንን በኮዲንግ ሞያ የማብቃት መርሐ ግብር ይፋ ኾነ
-
ጁላይ 22, 2024
የነዋሪዎች አስተያየት በፕሬዝደንት ባይደን ውሳኔ ላይ
-
ጁላይ 18, 2024
ጄ. ዲ. ቫንስ “አሜሪካ ትቅደም” መሪ ቃላቸው እንደሆነ አስታወቁ