ትረምፕ ምሬታቸውን እየገለፁ ነው
- ቆንጂት ታዬ
ፍሎሪዳ ማር-አ-ላጎ የሚገኘው መኖሪያ ቤታቸው በፌደራል ምርመራ ቢሮ የተፈተሸባቸው የዩናይትድ ስቴትስ የቀድሞ ፕሬዚደንት ዶናልድ ትረምፕ "በፖለቲካ የተነሳሳ ጥቃት እየተፈፀመብኝ ነው" ብለዋል። የፌደራል ምርመራ ቢሮ ከትናንት በስተያ ሰኞ በቀድሞው ፕሬዚደንት መኖሪያ ቤት ላይ ፍተሻ ያካሄደው የሥልጣን ዘመናቸውን አጠናቅቀው ከዋይት ሃውስ ሲወጡ ለብሄራዊው ቤተ መዛግብት ማስረከብ የነበረባቸውን የመንግሥት ሰነዶች ሳያስረክቡ ቀርተው እንደሆነ የሚያጣራ መሆኑ ተመልክቷል።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ሴፕቴምበር 28, 2023
የመጀመሪያው ጥቁር የዩናይትድ ስቴትስ መከላከያ ሚኒስትር የአፍሪቃ ጉብኝት
-
ሴፕቴምበር 28, 2023
ሰባት የሪፐብሊካን ፕሬዚዳንታዊ ዕጩዎች ሁለተኛ ዙር ክርክራቸውን አደረጉ
-
ሴፕቴምበር 28, 2023
በመቐለ የጮምዓ መስቀል በዓል ከሦስት ዓመት መታጎል በኋላ በድምቀት ተከበረ
-
ሴፕቴምበር 28, 2023
በርዳታ አቅርቦት የቀበሌ መታወቂያ ጥያቄ ላይ ተፈናቃዮች ቅሬታ እያሰሙ ነው
-
ሴፕቴምበር 28, 2023
የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር ፖለቲካዊ ውይይት በአፋጣኝ እንዲጀመር ጠየቀ
-
ሴፕቴምበር 28, 2023
በጋምቤላ ክልል ጎርፍ አሁንም ሰዎችን እያፈናቀለ እንደኾነ ተገለጸ