ትረምፕ ምሬታቸውን እየገለፁ ነው
- ቆንጂት ታዬ
ፍሎሪዳ ማር-አ-ላጎ የሚገኘው መኖሪያ ቤታቸው በፌደራል ምርመራ ቢሮ የተፈተሸባቸው የዩናይትድ ስቴትስ የቀድሞ ፕሬዚደንት ዶናልድ ትረምፕ "በፖለቲካ የተነሳሳ ጥቃት እየተፈፀመብኝ ነው" ብለዋል። የፌደራል ምርመራ ቢሮ ከትናንት በስተያ ሰኞ በቀድሞው ፕሬዚደንት መኖሪያ ቤት ላይ ፍተሻ ያካሄደው የሥልጣን ዘመናቸውን አጠናቅቀው ከዋይት ሃውስ ሲወጡ ለብሄራዊው ቤተ መዛግብት ማስረከብ የነበረባቸውን የመንግሥት ሰነዶች ሳያስረክቡ ቀርተው እንደሆነ የሚያጣራ መሆኑ ተመልክቷል።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ማርች 14, 2025
በአፍሪካ የኅይል አቅርቦት ላይ ያተኮረውና በዋሽንግተን ዲሲ የተካሔደው ጉባኤ
-
ማርች 14, 2025
የኢትዮጵያውያት ሴቶች ጥያቄ ምንድን ነው? - የአድማጭ ተመልካቾች አስተያየት
-
ማርች 13, 2025
አርቲስት አንዱዓለም ጎሣ ተጨማሪ 13 ቀናትን በእስር እንዲቆይ ፍርድ ቤት ፈቀደ
-
ማርች 13, 2025
ሩሲያ የተቆጣጠረቻቸውን የዩክሬን ግዛቶች እንደያዘች መቀጠል ትሻለች