በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ዩናይትድ ስቴትስ የስዊድንን እና የፊንላንድን የኔቶ አባልነት አፋጠነች


ዩናይትድ ስቴትስ የስዊድንን እና የፊንላንድን የኔቶ አባልነት አፋጠነች
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:11 0:00

ኔቶ ስዊድንን እና ፊንላንድን በአባልነት አካቶ ለሚስፋፋበት ሂደት ዩናይትድ ስቴትስ ለሁለቱ አገሮች ድጋፍ የሰጠችበት እርምጃ ለሩሲያው ፕሬዝዳንት ቭላድሚር ፑቲን ከብርቱ ጡጫ የሚቆጠር ነው። የአሜሪካ ድምጿ የፔንታጎን ዘጋቢ ካርላ ባብ እንደጠቆመችው፣ ከሁለት አስርት በላይ በሚሆን ጊዜ ውስጥ በወሰዳቸው ጉልህ የሚሰኙ እርምጃዎቹ ወታደራዊ ጥምረቱ አሁን የያዘውን ሂደት ለማጠናቀቅ የቀሩት ሰባት አገሮች ብቻ ነው።

XS
SM
MD
LG