በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የኬንያ ምርጫ፣ ምሥራቅ አፍሪካና ኢትዮጵያ


የኬንያ ምርጫ፣ ምሥራቅ አፍሪካና ኢትዮጵያ
please wait

No media source currently available

0:00 0:07:53 0:00

ኬንያዊያን ትናንት ሲሰጡ የዋሉት ድምፃቸው እየተቆጠረ ነው። የኢትዮጵያ የቀድሞ ፕሬዝዳንት ዶ/ር ሙላቱ ተሾመ የምሥራቅ አፍሪካ የጋራ ልማት ባለስልጣን(ኢጋድ) ያሠማራውን የምርጫ ታዛቢዎች ቡድን በመምራት እዚያው ኬንያ ይገኛሉ ። ኢጋድ ዶ/ር ሙላቱን ታዛቢዎች ቡድኑ መሪ አድርጎ መሰየሙን ያስታወቀው ባለፈው ወር ሲሆን የቀድሞው ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማርያም ደሳለኝና የኦሮሞ ፌደራሊስት ኮንግረስ ሊቀመንበርፕሮፌሰር መረራ ጉዲናም ከታዛቢዎች መካከል ናቸው።

XS
SM
MD
LG