በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የኢትዮጵያ የፍትኅ ሥርዓት፤ ለውጦችና ችግሮች


የኢትዮጵያ የፍትኅ ሥርዓት፤ ለውጦችና ችግሮች
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:51 0:00

በኢትዮጵያ በተለይም በክልሎች የሚታየው የፍርድ ቤት ትዕዛዝን ያለማክበርና ያለመፈፀም ችግር ህዝቡ በፍትኅ ሥርዓቱ ላይ እምነት እንዳይኖረው እንደሚያደርግ የኢትዮጵያ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዚዳንት መአዛ አሸናፊና ምክትሎቻቸው ተናግረዋል ። ይሄም ሆኖ ግን የፍርድ ቤት ገለልተኛነትንና የዳኝነት ነፃነትን በተመለከተ ባለፉት ሦስት ዓመታት መሻሻል መስተዋሉን ወይዘሮ መዓዛ አሸናፊ ዛሬ ለጋዜጠኞች መግለጫ ሲሰጡ አመልክተዋል።

XS
SM
MD
LG