በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ከተላከላቸው ገንዘብ ላይ 50 በመቶ የሚቆረጥባቸው የትግራይ ቤተሰቦች


ከተላከላቸው ገንዘብ ላይ 50 በመቶ የሚቆረጥባቸው የትግራይ ቤተሰቦች
please wait

No media source currently available

0:00 0:08:36 0:00

የኢትዮጵያ ፌዴራል መንግሥት ትግራይ ክልልን ለቆ ከወጣ በኋላ ላለፉት 14 ወራት በክልሉ የባንክ አገልግሎት ተቋርጧል። ኢትዮጵያ ውስጥ እና ከኢትዮጵያ ውጪ በየትኛውም አካባቢ የሚኖር የቤተሰብ አባል ትግራይ ለሚገኙ ቤተሰቦቹ ገንዘብ ለመላክ ቢፈልግ ከ20 እስከ 35 በመቶ የአገልግሎት ክፍያ መክፈል እንደሚጠበቅበት ነዋሪዎች ይናገራሉ።

በኢንዲያና ክፍለ ግዛት የሴንት ሜሪ ኮሌጅ የቢዝነስ አስተዳደር ክፍለ ትምሕትር ኃላፊና መምህር ረዳት ፕሮፈሰሩ ዶ/ር አብራሪ ፍትዊ የሰሜን ኢትዮጵያ ጦርነት የትግራይ ክልል ኢኮኖሚ ላይ ትልቅ በትር ማሳረፉን ይናገራሉ።

በዚህ ዙሪያ ደረጀ ደስታ ከዚህ ከዋሽንግተን ሙሉጌታ አፅብሐ ከመቀሌ ያጠናቀሩት ዘገባ ነው።

XS
SM
MD
LG