"ዓለምን ልናንቀጠቅጥ የምንችልበት ስጦታ ይሄ ነው " አትሌት መሰለች መልካሙ
በኮሎምቢያ ካሊ ለአንድ ሳምንት ሲደረግ የሰነበተው የዓለም ከ20 ዓመት በታች አትሌቲክስ ቻምፒዮና ተጠናቋል። የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ቡድን የዩናይትድ ስቴትስ እና ጃማይካ አትሌቲክስ ቡድኖችን በመከተል በ6 ወርቅ 5 ብር እና 1 ነሃስ ሜዳሊያ ከዓለም ሶስተኛ ደረጃን ፣ ከአፍሪካ ደግሞ የአንደኛ ደረጃን ይዞ አጠናቋል። የቡድኑ ድል ስለ ፈጠረው ስሜት እና በተተኪ ወጣቶች ዘንድ ስለሚኖረው ፋይዳ ለመረዳት የቡድኑን መሪ አትሌት መሰለች መልካሙን አነጋግረናል።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ማርች 14, 2025
በአፍሪካ የኅይል አቅርቦት ላይ ያተኮረውና በዋሽንግተን ዲሲ የተካሔደው ጉባኤ
-
ማርች 14, 2025
የኢትዮጵያውያት ሴቶች ጥያቄ ምንድን ነው? - የአድማጭ ተመልካቾች አስተያየት
-
ማርች 13, 2025
አርቲስት አንዱዓለም ጎሣ ተጨማሪ 13 ቀናትን በእስር እንዲቆይ ፍርድ ቤት ፈቀደ
-
ማርች 13, 2025
ሩሲያ የተቆጣጠረቻቸውን የዩክሬን ግዛቶች እንደያዘች መቀጠል ትሻለች