"ዓለምን ልናንቀጠቅጥ የምንችልበት ስጦታ ይሄ ነው " አትሌት መሰለች መልካሙ
በኮሎምቢያ ካሊ ለአንድ ሳምንት ሲደረግ የሰነበተው የዓለም ከ20 ዓመት በታች አትሌቲክስ ቻምፒዮና ተጠናቋል። የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ቡድን የዩናይትድ ስቴትስ እና ጃማይካ አትሌቲክስ ቡድኖችን በመከተል በ6 ወርቅ 5 ብር እና 1 ነሃስ ሜዳሊያ ከዓለም ሶስተኛ ደረጃን ፣ ከአፍሪካ ደግሞ የአንደኛ ደረጃን ይዞ አጠናቋል። የቡድኑ ድል ስለ ፈጠረው ስሜት እና በተተኪ ወጣቶች ዘንድ ስለሚኖረው ፋይዳ ለመረዳት የቡድኑን መሪ አትሌት መሰለች መልካሙን አነጋግረናል።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ፌብሩወሪ 02, 2023
የወደሙ ትምሕርት ቤቶች ግንባታ ሊጀመር ነው
-
ፌብሩወሪ 02, 2023
ጤፍ እና ነፃነት
-
ፌብሩወሪ 02, 2023
የሞቃዲሾው የአራቱ ሀገሮች የጸጥታ ጉዳዮች ጉባኤ
-
ፌብሩወሪ 02, 2023
በትግራይ የሕክምና አገልግሎት መስጠት ፈታኝ ሆኗል
-
ፌብሩወሪ 02, 2023
የቅዱስ ሲኖዶሱ መልስ እና የዋሺንግተን ዲሲው ሰልፍ
-
ጃንዩወሪ 31, 2023
“እስራኤል እና ፍልስጤም በሰላም የሚኖሩበት መፍትሄ ግድ ነው” ብሊንከን