በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

"ዓለምን ልናንቀጠቅጥ የምንችልበት ስጦታ ይሄ ነው " አትሌት መሰለች መልካሙ


"ዓለምን ልናንቀጠቅጥ የምንችልበት ስጦታ ይሄ ነው " አትሌት መሰለች መልካሙ
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:36 0:00

በኮሎምቢያ ካሊ ለአንድ ሳምንት ሲደረግ የሰነበተው የዓለም ከ20 ዓመት በታች አትሌቲክስ ቻምፒዮና ተጠናቋል። የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ቡድን የዩናይትድ ስቴትስ እና ጃማይካ አትሌቲክስ ቡድኖችን በመከተል በ6 ወርቅ 5 ብር እና 1 ነሃስ ሜዳሊያ ከዓለም ሶስተኛ ደረጃን ፣ ከአፍሪካ ደግሞ የአንደኛ ደረጃን ይዞ አጠናቋል። የቡድኑ ድል ስለ ፈጠረው ስሜት እና በተተኪ ወጣቶች ዘንድ ስለሚኖረው ፋይዳ ለመረዳት የቡድኑን መሪ አትሌት መሰለች መልካሙን አነጋግረናል።

XS
SM
MD
LG