430 ቢሊዮን ዶላር ወጪ የሚጠይቀውን “የ2022 ዓ.ም የዋጋ ግሽበት ቅነሳ" ረቂቅ ሕግ ትናንት በዩናይትድ ስቴትስ የሕገ መወሰኛ ምክር ቤት አልፏል። የአየር ንብረት ለውጥን ለመዋጋት፥ የመድሃኒት ዋጋን ለመቀነስ እና ኩባኒያዎች ከሚያገኙት ትርፍ የሚከፍሉትን ግብር ከፍ ለማድረግ የታለመውን ህግ 50 ዲሞክራት ሴነተሮች ሲደግፉ 50 ሪፐብሊካኖች የተቃወሙት ሲሆን ምክትል ፕሬዚደንት ካማላ ሃሪስ ወሳኟን የድጋፍ ድምጽ ሰጥተውት አልፏል።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ማርች 14, 2025
በአፍሪካ የኅይል አቅርቦት ላይ ያተኮረውና በዋሽንግተን ዲሲ የተካሔደው ጉባኤ
-
ማርች 14, 2025
የኢትዮጵያውያት ሴቶች ጥያቄ ምንድን ነው? - የአድማጭ ተመልካቾች አስተያየት
-
ማርች 13, 2025
አርቲስት አንዱዓለም ጎሣ ተጨማሪ 13 ቀናትን በእስር እንዲቆይ ፍርድ ቤት ፈቀደ
-
ማርች 13, 2025
ሩሲያ የተቆጣጠረቻቸውን የዩክሬን ግዛቶች እንደያዘች መቀጠል ትሻለች