430 ቢሊዮን ዶላር ወጪ የሚጠይቀውን “የ2022 ዓ.ም የዋጋ ግሽበት ቅነሳ" ረቂቅ ሕግ ትናንት በዩናይትድ ስቴትስ የሕገ መወሰኛ ምክር ቤት አልፏል። የአየር ንብረት ለውጥን ለመዋጋት፥ የመድሃኒት ዋጋን ለመቀነስ እና ኩባኒያዎች ከሚያገኙት ትርፍ የሚከፍሉትን ግብር ከፍ ለማድረግ የታለመውን ህግ 50 ዲሞክራት ሴነተሮች ሲደግፉ 50 ሪፐብሊካኖች የተቃወሙት ሲሆን ምክትል ፕሬዚደንት ካማላ ሃሪስ ወሳኟን የድጋፍ ድምጽ ሰጥተውት አልፏል።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ፌብሩወሪ 02, 2023
የቅዱስ ሲኖዶሱ መልስ እና የዋሺንግተን ዲሲው ሰልፍ
-
ጃንዩወሪ 31, 2023
“እስራኤል እና ፍልስጤም በሰላም የሚኖሩበት መፍትሄ ግድ ነው” ብሊንከን
-
ጃንዩወሪ 31, 2023
ንግድ ባንክ በትግራይ የሂሳብ ሥራ ማጠናቀቁን ገለፀ
-
ጃንዩወሪ 31, 2023
ደቡብ አፍሪካ የሚገኙ ኢትዮጵያውያን በአጋቾች ይደርስብናል ያሉትን ጥቃት ተቃወሙ
-
ጃንዩወሪ 31, 2023
በኦሮምያ እና ሶማሌ ክልሎች ኮሌራ እየተስፋፋ ነው
-
ጃንዩወሪ 31, 2023
ዲላ መንገድ ላይ ሰዎች በታጣቂዎች ተገደሉ