430 ቢሊዮን ዶላር ወጪ የሚጠይቀውን “የ2022 ዓ.ም የዋጋ ግሽበት ቅነሳ" ረቂቅ ሕግ ትናንት በዩናይትድ ስቴትስ የሕገ መወሰኛ ምክር ቤት አልፏል። የአየር ንብረት ለውጥን ለመዋጋት፥ የመድሃኒት ዋጋን ለመቀነስ እና ኩባኒያዎች ከሚያገኙት ትርፍ የሚከፍሉትን ግብር ከፍ ለማድረግ የታለመውን ህግ 50 ዲሞክራት ሴነተሮች ሲደግፉ 50 ሪፐብሊካኖች የተቃወሙት ሲሆን ምክትል ፕሬዚደንት ካማላ ሃሪስ ወሳኟን የድጋፍ ድምጽ ሰጥተውት አልፏል።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ጃንዩወሪ 14, 2025
ከርዕደ መሬቱ ማዕከል አካባቢ የሸሹት ተፈናቃዮች አኹንም በንዝረቱ ስጋት ላይ ናቸው
-
ጃንዩወሪ 14, 2025
በመንግሥት አገልግሎት አሰጣጥ ችግር ቡና በወቅቱ ለማዕከላዊ ገበያ አለመቅረቡ ተገለጸ
-
ጃንዩወሪ 14, 2025
“እሳቱ ከርቀት እየታየኝ ነው ቤቴን የለቀኩት” - የሳንታ ሞኒካ ከተማ ነዋሪ
-
ጃንዩወሪ 14, 2025
በሱስ የተጠቁ ወጣቶችን ለማዳን ተጠቃሽ ሚና ያላቸው ማገገሚያ ተቋማት
-
ጃንዩወሪ 13, 2025
ብርቱ ርብርብ ቢደረግም ሊገታ ያልቻለው የካሊፎርኒያው ሰደድ እሳት