430 ቢሊዮን ዶላር ወጪ የሚጠይቀውን “የ2022 ዓ.ም የዋጋ ግሽበት ቅነሳ" ረቂቅ ሕግ ትናንት በዩናይትድ ስቴትስ የሕገ መወሰኛ ምክር ቤት አልፏል። የአየር ንብረት ለውጥን ለመዋጋት፥ የመድሃኒት ዋጋን ለመቀነስ እና ኩባኒያዎች ከሚያገኙት ትርፍ የሚከፍሉትን ግብር ከፍ ለማድረግ የታለመውን ህግ 50 ዲሞክራት ሴነተሮች ሲደግፉ 50 ሪፐብሊካኖች የተቃወሙት ሲሆን ምክትል ፕሬዚደንት ካማላ ሃሪስ ወሳኟን የድጋፍ ድምጽ ሰጥተውት አልፏል።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ጁን 02, 2023
በመስጂዶች ማፍረስ በቀጠለው ተቃውሞ የሦስት ሰዎች ሕይወት ማለፉ ተገለጸ
-
ጁን 02, 2023
የዕውቀት አሸጋጋሪው - “ቤማንዳ” የምስጋና ምሽት
-
ጁን 02, 2023
በካሜሩን ባህላዊ መሪው ከ18 ወራት እገታ በኋላ ተለቀቁ
-
ጁን 02, 2023
የ“ሲድ ኢትዮጵያ”- የዘንድሮ ተሸላሚ ብርቱ ኢትዮጵያውያን