በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

“የሽብር ጥቃት አደጋ ከአልቃይዳው መሪ ጋር አብሮ አልተቀበረም” - ዩናይትድ ስቴትስ


 “የሽብር ጥቃት አደጋ ከአልቃይዳው መሪ ጋር አብሮ አልተቀበረም” - ዩናይትድ ስቴትስ
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:13 0:00

ዩናይትድ ስቴትስ በቅርቡ አፍጋኒስታን ውስጥ የአልቃይዳውን መሪ በመግደል በሽብር ቡድኑ መሪው ላይ የወሰደችው እርምጃ ለሽብር ቡድኑ ታላቅ ሽንፈት ነው።

እርምጃው በመካከለኛው ምስራቅ፣ አፍሪካ እና እስያ ውስጥ ባለው የሽብር እንቅስቃሴ ላይ ምን ዓይነት ተጽዕኖ ያሳድር ይሆን?

እርምጃውን ተከትሎ ዋይት ኃውስ በሰጠው መግለጫ ላይም “ይህ በመሳካቱ ከሌሎች ማናቸውም ሽብር ስጋቶች ላይ ዓይናችንን አናነሳም፣ አንዘናጋም” ሲል፤ ዓለም አቀፍ ሽብርተኝነትን የሚያጠኑ ተንታኞች በበኩላቸው ዩናይትድ ስቴትስ ንቃት ያልተለየው ክትትል ማድረግ እና በትዕግስት መጠበቋን መቀጠል አለባት ይላሉ።

XS
SM
MD
LG