በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ኦሮምያ ውስጥ ያልተሻሻሉ የመብቶች አያያዞች


ኦሮምያ ውስጥ ያልተሻሻሉ የመብቶች አያያዞች
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:47 0:00

ኦሮምያ ውስጥ ያልተሻሻሉ የመብቶች አያያዞች

የኦሮምያ ክልል ማረሚያ ቤቶች ውስጥ ከሕግ አግባብ ውጭ የሚፈፀሙ እሥራቶችና የተያዙ ሰዎችን መብቶች የሚጥሱ አሠራሮችን መመልከቱን የኢትዮጵያ የሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን አስታውቋል።

ይሁን እንጂ ካለፈው ዓመት ጋር ሲነፃፀር የተሻሻሉ አያያዞችና አሠራሮች መኖራቸውንም ጠቁሟል።

ኮሚሽኑ ከጠቀሳቸው አሉታዊ ሁኔታዎች መካከል የሰዎች ከህግ አግባብ ውጭ መታሰር፣ ሕጉ በሚፈቅደው ጊዜ ውስጥ ፍርድ ቤት አለመቅረብና የፍርድ ቤትን ትዕዛዝ አለመፈፀም ይገኙባቸዋል።

ኮሚሽኑ ኦሮሚያ ክልል ውስጥ በሚገኙ ፖሊስ ጣቢያዎችና ማረሚያ ቤቶች ላይ ያዘጋጀውን የክትትል ግኝቶች ሪፖርት ሰሞኑን ይፋ አድርጓል።

ዝርዝሩን ከተያያዘው ፋይል ያግኙ።

XS
SM
MD
LG