በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ትግራይ ውስጥ “አንትራክስ” የተባለው በሽታ መታየቱን ክልሉ አስታወቀ


ትግራይ ውስጥ “አንትራክስ” የተባለው በሽታ መታየቱን ክልሉ አስታወቀ
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:15 0:00

ኢትዮጵያ ውስጥ በተለምዶ “አባ ሰንጋ” አየተባለ የሚጠራውና ከእንስሳት ወደ ሰው የሚተላለፈው በሽታ በ15 የትግራይ ክልል ወረዳዎች መታየቱን የክልሉ ጤና ቢሮ ገለጸ።

ሌሎች በወረርሽኝ መልክ የሚተላለፉ በሽታዎችም ክልሉ ውስጥ እየታዩ መሆኑን ቢሮው ገልጿል።

XS
SM
MD
LG