በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በአዲስ አበባ ደማቅ አቀባበል የተደረገለት አትሌቲክስ ቡድን


በአዲስ አበባ ደማቅ አቀባበል የተደረገለት አትሌቲክስ ቡድን
please wait

No media source currently available

0:00 0:07:59 0:00

ኢትዮጵያ በ18ኛው የዓለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና ሁለተኛ ሆና እንድታጠናቀቅ ያስቻሉት አትሌቶች እና የቡድኑ አባላት በአዲስ አበባ ዋና ዋና ጎዳናዎች ላይ በተዘዋወሩበት ወቅት ከሕዝቡ ከፍተኛ አድናቆት ጠብቋቸዋል፡፡

በብሔራዊ ቤተመንግሥት በነበረው የአቀባበል ሥነ ስርዓት ላይ ንግግር ያደረገች የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን ፕሬዚዳንት ኮማንደር አትሌት ደራርቱ ቱሉ፤ ከትግራይ ክልል የመጡ አትሌቶች ቤተሰቦቻቸውን የሚያገኙበት ዕድል እንዲፈጠር ጠይቃለች፡፡

በውድድሩ ሜዳሊያ ያስገኙ አትሌቶች እስከ 2.5 ሚሊዮን ብር በሽልማት መልክ ተበርክቶላቸዋል፡፡

/በኬኔዲ አባተ የተጠናቀረውን ዘገባ ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ/

XS
SM
MD
LG