No media source currently available
ኦሪገን -ዩጂን ላይ ሲደረግ በሰነበተው 18ኛው የዓለም አትሌቲክስ ቻምፒዮና ላይ ከተወዳዳሩ የዓለም ሀገራት መካከል የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ቡድን ፣ የዩናይትድ ስቴትስ አትሌቲክስ ቡድንን በመከተል ሁለተኛ ደረጃን በመያዝ አጠናቋል።ይሄ ድል ለስፖርቱ እና ከስፖርቱ ባሻገር ስላለው ፋይዳ ለማወቅ የአትሌቲክስ ቡድኑን መሪ አቶ ተፈራ ሞላን ጠይቀናል።