በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

"(ድሉ) ይሄ ትውልድ በተለይ በአትሌቲክሱ አደራ ያልበላ መሆኑን ያረጋገጠ ነው "፣ አቶ ተፈራ ሞላ(የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ቡድን መሪ)


"(ድሉ) ይሄ ትውልድ በተለይ በአትሌቲክሱ አደራ ያልበላ መሆኑን ያረጋገጠ ነው "፣ አቶ ተፈራ ሞላ(የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ቡድን መሪ)
please wait

No media source currently available

0:00 0:08:26 0:00

ኦሪገን -ዩጂን ላይ ሲደረግ በሰነበተው 18ኛው የዓለም አትሌቲክስ ቻምፒዮና ላይ ከተወዳዳሩ የዓለም ሀገራት መካከል የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ቡድን ፣ የዩናይትድ ስቴትስ አትሌቲክስ ቡድንን በመከተል ሁለተኛ ደረጃን በመያዝ አጠናቋል።ይሄ ድል ለስፖርቱ እና ከስፖርቱ ባሻገር ስላለው ፋይዳ ለማወቅ የአትሌቲክስ ቡድኑን መሪ አቶ ተፈራ ሞላን ጠይቀናል።

XS
SM
MD
LG