በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ጉጂ ውስጥ የተከሰተ የምግብ እጥረው ነዋሪዎችን እየጎዳ መሆኑ ተገለፀ


ጉጂ ውስጥ የተከሰተ የምግብ እጥረው ነዋሪዎችን እየጎዳ መሆኑ ተገለፀ
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:42 0:00

በኦሮምያ ክልል ጉጂ ዞን ሰባ ቦሩ ወረዳ ውስጥ በተከሰተ የምግብ እጥረት ምክኒያት የሰዎች ሕይወት ማለፉን ነዋሪዎች ሲገልፁ፤ ክልሉ የምግብ እጥረቱን እንጂ ሰዎች ስለመሞታቸው መረጃ የለኝም ብሏል።

ስሙን በቅርቡ ወደ ቡሳ ጎኖፋ የቀየረው እና በቀድሞ አጠራሩ የዞኑ አደጋ ስጋት ሥራ አመራር ጽ/ቤት በምግብ እጥረት ሳቢያ የሰው ሕይወት መጥፋቱን ጠቅሶ ወደ 29 ሺሕ የሚጠጉ አባ ወራዎች ለምግብ እጥረት መጋለጣቸውን ለአሜሪካ ድምፅ ገልጿል።

/ዝርዝሩን ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ/

XS
SM
MD
LG