በመቶ የሚቆጠሩ ስደተኞች በመርከቦች ላይ ሆነው ተቀባይ ወደብ እየተጠባበቁ ባሉበት ሰዓት፣ተጨማሪ ከአንድ ሺህ በላይ ስደተኞች የጣሊያን ባህር ዳርቻ ደርሰዋል ሲሉ ድርጅቶችና ባለስልጣናት አስታውቀዋል።
ወደ ጣልያን የሚሄዱት ስደተኞች ቁጥር መጨመር በበጋ ወቅት አዲስ ባይሆንም፣ በዚህ ዓመት ግን ጣሊያን ለአስቸኳይ ምርጫ እየተዘጋጀች ባለበችትና፣ ቀኝ አክራሪዎች ስልጣን ሊቆናጠጡ ይችላል ተብሎ በሚጠበቅበት ሰዓት በመከሰት ላይ ነው።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ማርች 14, 2025
በአፍሪካ የኅይል አቅርቦት ላይ ያተኮረውና በዋሽንግተን ዲሲ የተካሔደው ጉባኤ
-
ማርች 14, 2025
የኢትዮጵያውያት ሴቶች ጥያቄ ምንድን ነው? - የአድማጭ ተመልካቾች አስተያየት
-
ማርች 13, 2025
አርቲስት አንዱዓለም ጎሣ ተጨማሪ 13 ቀናትን በእስር እንዲቆይ ፍርድ ቤት ፈቀደ
-
ማርች 13, 2025
ሩሲያ የተቆጣጠረቻቸውን የዩክሬን ግዛቶች እንደያዘች መቀጠል ትሻለች