በመቶ የሚቆጠሩ ስደተኞች በመርከቦች ላይ ሆነው ተቀባይ ወደብ እየተጠባበቁ ባሉበት ሰዓት፣ተጨማሪ ከአንድ ሺህ በላይ ስደተኞች የጣሊያን ባህር ዳርቻ ደርሰዋል ሲሉ ድርጅቶችና ባለስልጣናት አስታውቀዋል።
ወደ ጣልያን የሚሄዱት ስደተኞች ቁጥር መጨመር በበጋ ወቅት አዲስ ባይሆንም፣ በዚህ ዓመት ግን ጣሊያን ለአስቸኳይ ምርጫ እየተዘጋጀች ባለበችትና፣ ቀኝ አክራሪዎች ስልጣን ሊቆናጠጡ ይችላል ተብሎ በሚጠበቅበት ሰዓት በመከሰት ላይ ነው።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ጁላይ 26, 2024
የኢትዮጵያውያኑ ባህላዊ ማዕድ እና አብሮነት ታዛ - በሚልዋኪ
-
ጁላይ 26, 2024
የፕሬዝደንት ጆ ባይደን ንግግር
-
ጁላይ 23, 2024
አምስት ሚሊዮን ኢትዮጵያውያንን በኮዲንግ ሞያ የማብቃት መርሐ ግብር ይፋ ኾነ
-
ጁላይ 22, 2024
የነዋሪዎች አስተያየት በፕሬዝደንት ባይደን ውሳኔ ላይ
-
ጁላይ 18, 2024
ጄ. ዲ. ቫንስ “አሜሪካ ትቅደም” መሪ ቃላቸው እንደሆነ አስታወቁ