በመቶ የሚቆጠሩ ስደተኞች በመርከቦች ላይ ሆነው ተቀባይ ወደብ እየተጠባበቁ ባሉበት ሰዓት፣ተጨማሪ ከአንድ ሺህ በላይ ስደተኞች የጣሊያን ባህር ዳርቻ ደርሰዋል ሲሉ ድርጅቶችና ባለስልጣናት አስታውቀዋል።
ወደ ጣልያን የሚሄዱት ስደተኞች ቁጥር መጨመር በበጋ ወቅት አዲስ ባይሆንም፣ በዚህ ዓመት ግን ጣሊያን ለአስቸኳይ ምርጫ እየተዘጋጀች ባለበችትና፣ ቀኝ አክራሪዎች ስልጣን ሊቆናጠጡ ይችላል ተብሎ በሚጠበቅበት ሰዓት በመከሰት ላይ ነው።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ኦክቶበር 21, 2024
የኤሌክቶራል ኮሌጅ ሂደት
-
ኦክቶበር 21, 2024
አፍሪካ በፀጥታው ምክር ቤት በሁለት ቋሚ አባል ሀገራት መወከል እንደሚገባት ጉተሬዥ ተናገሩ
-
ኦክቶበር 18, 2024
ድንበር አቋርጠው የሚገቡ ሕገ ወጥ ስደተኞች እና የደኅንነት ጉዳይ
-
ኦክቶበር 18, 2024
ቱርክ በአፍሪካ ቀንድ ያሏትን ግቦች አደጋ ላይ የጣለው የሶማሊያና የኢትዮጵያ ግንኙነት
-
ኦክቶበር 17, 2024
ከጥቅምቱ የአሜሪካ ምርጫ ጋር ተያይዞ የሚመጣ የአይምሮ ጭንቀት
-
ኦክቶበር 16, 2024
የኢትዮ ቴሌኮም 10 በመቶ ድርሻ ሽያጭ ዛሬ መጀመሩን ጠ/ሚኒስትር ዐቢይ አስታወቁ