በመቶ የሚቆጠሩ ስደተኞች በመርከቦች ላይ ሆነው ተቀባይ ወደብ እየተጠባበቁ ባሉበት ሰዓት፣ተጨማሪ ከአንድ ሺህ በላይ ስደተኞች የጣሊያን ባህር ዳርቻ ደርሰዋል ሲሉ ድርጅቶችና ባለስልጣናት አስታውቀዋል።
ወደ ጣልያን የሚሄዱት ስደተኞች ቁጥር መጨመር በበጋ ወቅት አዲስ ባይሆንም፣ በዚህ ዓመት ግን ጣሊያን ለአስቸኳይ ምርጫ እየተዘጋጀች ባለበችትና፣ ቀኝ አክራሪዎች ስልጣን ሊቆናጠጡ ይችላል ተብሎ በሚጠበቅበት ሰዓት በመከሰት ላይ ነው።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ጁን 10, 2023
የደም ግፊት መጠን ለምን ይጨምራል?
-
ጁን 09, 2023
የዓለም ምግብ ፕሮግራም የኢትዮጵያ የርዳታ ምግብ ሥርጭቱን ማቆሙን አስታወቀ
-
ጁን 09, 2023
ከሱዳን ጦርነቱን የሸሹ ከ41ሺሕ በላይ ሰዎች ኢትዮጵያ ገቡ